Search

БЕСПЛАТНЫЕ ПЕЧАТНЫЕ,
ЭЛЕКТРОННЫЕ И АУДИОКНИГИ

Бытие

Арабский 24

በዘፍጥረት ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅲ) - አሁን ውጥንቅጥ፤ ባዶነት ወይም ጨለማ የለም (Ⅰ)

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928231201 | Страницы 386

Скачайте электронные книги и аудиокниги БЕСПЛАТНО

Выберите предпочтительный формат файла и безопасно загрузите на мобильное устройство, ПК или планшет, чтобы читать и слушать коллекции проповедей в любое время и в любом месте. Все электронные книги и аудиокниги совершенно бесплатны.

Вы можете прослушать аудиокнигу через плеер ниже. 🔻
Приобретите печатную книгу
Купите печатную книгу на Amazon
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 

1. እግዚአብሄር የሰማያት ከዋክብቶች አድርጎ አበጅቶናል (ዘፍጥረት 1፡14-19) 
2. የሰንበት ቀን እግዚአብሄር ሐጢያቶቻችንን በሙሉ ያስወገደበትን በረከት ያመለክታል (ዘፍጥረት 2፡1-3) 
3. እግዚአብሄር ዩኒቨርስንና በውስጡ ያሉትን ነገሮች ሁሉ ከፈጠረ በኋላ ያረፈበት ሰባተኛው ቀን (ዘፍጥረት 2፡1-3) 
4. እግዚአብሄር ሰባተኛውን ቀንባረከው፤ ቀደሰውም (ዘፍጥረት 2፡1-3) 
5. እግዚአብሄር ለሰው ዘር እውነተኛ ዕረፍትን ሰጥቶዋል (ዘፍጥረት 2፡1-3) 
6. እግዚአብሄር እንዴት አበጀን? (ዘፍጥረት 2፡1-3) 
7. የተታለልነው በምንድነው? (ዘፍጥረት 3፡1-7) 
8. በማናቸውም ሰው ሰራሽ ሐይማኖታዊ እምነት ፈጽሞ ከሐጢያት መዳን አንችልም (ዘፍጥረት 4፡1-4) 
9. በስርየት መስዋዕት ውስጥ ዘላለማዊው ደህንነት አስቀድሞ ተገልጦዋል (ዘፍጥረት 4፡1-4) 
10. የመንፈሳዊ መስዋዕትና የስጋዊ መስዋዕት ተቃርኖ (ዘፍጥረት 4፡1-5) 
11. በቃሉ ላይ ተመስርተን በእግዚአብሄር ልናምን ይገባናል (ዘፍጥረት 4፡1-5) 
12. እረኞች ሆነን እንኑር (ዘፍጥረት 4፡1-5) 
13. የዓለምን ሐጢያቶች መደምሰስ የቻለው ብቸኛው ፍጹም ማስተሰርያ ኢየሱስ ክርስቶስ ነበር (ዘፍጥረት 4፡1-7) 
14. ልቦቻችንን ከእግዚአብሄር ጽድቅ ጋር ማቆራኘት አለብን (ዘፍጥረት 4፡1-7) 
15. በእግዚአብሄር ፊት አቤል ማነው? ቃየንስ ማነው? (ዘፍጥረት 4፡1-24) 
 
ሐይል የሌለን ብንሆንም የእግዚአብሄር ቃል ሐይል ስላለው ቃሉ ምድር ላይ ሲወድቅ ያለ ችግር ፍሬ ያፈራል፡፡ በተጨማሪም የእግዚአብሄር ቃል ሕያው ስለሆነ ዛሬም፤ ነገም፤ ለዘላለምም የማይለወጥ መሆኑን ራሳችን ማየት እንችላለን፡፡ የእግዚአብሄር ቃል እንደ ሰው ቃሎች ስላይደለ ፈጽሞ አይለወጥም፡፡ ሁሌም የታመነ ነው፡፡ እግዚአብሄር ሲናገር በቃሎቹ መሰረት በትክክል ይፈጸማል፡፡ የእግዚአብሄር ቃል ስልጣን ስላለው እግዚአብሄር ‹‹ብርሃን ይሁን›› ሲል ብርሃን ሆነ፡፡ ‹‹ታላላቅ ብርሃናትና ታናናሽ ብርሃናት ይሁኑ›› ሲል ባዘዘው መሰረት ተፈጸመ፡፡
Читать ещё
The New Life Mission

Пройдите наш опрос

Как вы узнали о нас?