Search

БЕСПЛАТНЫЕ ЭЛЕКТРОННЫЕ КНИГИ И АУДИОКНИГИ

Евангелие от Иоанна

Арабский 39

በዮሐንስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅶ) - ለጠፉት በጎች (Ⅱ)

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928230013 | Страницы 289

Скачайте электронные книги и аудиокниги БЕСПЛАТНО

Выберите предпочтительный формат файла и безопасно загрузите на мобильное устройство, ПК или планшет, чтобы читать и слушать коллекции проповедей в любое время и в любом месте. Все электронные книги и аудиокниги совершенно бесплатны.

Вы можете прослушать аудиокнигу через плеер ниже. 🔻
Приобретите печатную книгу
Купите печатную книгу на Amazon
የማውጫ ሰሌዳ
 
መቅድም 
1. ጌታ ቀድሞውኑም ሐጢያቶቻችንን በሙሉ ማንጻቱን እናውቅ ዘንድ ለማድረግ! (ዮሐንስ 13፡1-17) 
2. ገንዘባችሁን ለሚረባ ዓላማ አውሉት (ዮሐንስ 12፡1-8) 
3. እምነታችሁ ወዳጅ ከሆነው ኢየሱስ ጋር ይተባበር (ዮሐንስ 14፡1-14) 
4. ጌታን የሚወድ ሁሉ በልቡ ውስጥ ሰላም አለው (ዮሐንስ 14፡15-31) 
5. በጸሎት አማካይነት ሐይላችንን እናድሳለን (ዮሐንስ 14፡6-14) 
6. በእግዚአብሄር የሚያምን እምነት ሁሉ እውነተኛ ነው (ዮሐንስ 14፡1-10) 
7. እኛ የጌታ ወዳጆች ሆነናል (ዮሐንስ 15፡11-17) 
8. ጌታን የምትወዱና ትዕዛዛቶቹን የምትጠብቁ ከሆነ በደስታ ትሞላላችሁ (ዮሐንስ 15፡1-17) 
9. ጌታ እውነተኛ የወይን ግንድ ነው፤ እኛም ቅርንጫፎች ነን (ዮሐንስ 15፡1-10) 
10. በእምነት ሕይወታችን ፍሬ እናፍራ (ዮሐንስ 15፡1-9) 
11. ስለ እውነተኛው የእምነት ሕይወት የእግዚአብሄር ትምህርት (ዮሐንስ 15፡1-12) 
12. በጌታ ላይ ተደገፉ (ዮሐንስ 16፡1-21) 
 
እግዚአብሄር ሊያደርግልን የሚፈልገው ነገር ቢኖር በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል አማካይነት ዳግም እንድንወለድ በማድረግ የእርሱ ልጆች ማድረግ ነው፡፡ እኛ ሰዎች በመጀመሪያ የእግዚአብሄር ፍጡራን ሆነን ተወልደናል፡፡ ነገር ግን በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል የሐጢያቶቻችንን ስርይ ብንቀበል የእግዚአብሄር ልጆች ሆነን ዳግም እንወለዳለን፡፡ ይህ ማለት ጌታችን መጥጦ ሐጢያታችንን በሙሉ ካነጻ በኋላ ዕውሮች የነበርን ሰዎች አሁን አይናችን በርቶዋል፡፡
Читать ещё
The New Life Mission

Пройдите наш опрос

Как вы узнали о нас?