• 所有新生命宣教會 The New Life Mission 網站上的電子書和有聲書均可免費下載
  • 探索以多種語言提供的全球性講道
  • 查看我們已翻譯成27種語言的網站
  • 第1、2卷新修訂版已全新推出
Search

免費電子書和有聲讀物

水與靈的福音

阿姆哈拉語  2

ወደ ውኃውና መንፈሱ ወንጌል ተመለሱ [አዲስ የተከለሰ ዕትም]

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928262328 | 頁碼 331

下載免費電子書和有聲讀物

選擇您喜歡的文件格式,安全下載到手機、電腦或平板電腦,隨時隨地閱讀和收聽講道集。所有電子書和有聲讀物都完全免費。

您可以通過下方播放器收聽有聲讀物。🔻
📖 立即線上閱讀

ማውጫ

  • 0. መቅድም — 7
  • 1. የጥንቱ ዳግም የመወለድ ወንጌል ምንድነው? (ዮሐንስ 3፡1-6) — 17
  • 2. በክርስትና ውስጥ ያሉ አምልኮተ ሰቦችና መናፍቃን (ኢሳይያስ 28፡13-14) — 73
  • 3. ወንጌል በደም ብቻ፣ በውሃ ብቻ ነው ወይስ በውሃና በደም በሁለቱም? (ዘጸአት 12፡43-49) — 135
  • 4. ትክክለኛው ኑዛዜ ምንድነው? (1ኛ ዮሐንስ 1፡9) — 185
  • 5. የቅድመ መወሰንና የምርጫ ጽንሰ አሳቦች ስህተቶች (ሮሜ 8፡28-30) — 195
  • 6. የተለወጠ መሥዋዕት (ዕብራውያን 7፡1-28) — 225
  • 7. ስለ መጥምቁ ዮሐንስ አገልግሎት የተሳሳቱ መረዳቶችን ድል በመንሳት ምስጋናን በእምነት ለጌታ እንስጥ (ማቴዎስ 11፡1-11) — 269
  • 8. ኢየሱስ በተቀበለው ጥምቀትና ባፈሰሰው ደሙ ሥራ በማመን መዳን እንችላለን (ኢሳይያስ 53፡4-10) — 291

ወደ ውኃውና መንፈሱ ወንጌል እንመለስ፡፡

የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል ኃጢአቶቼን በሙሉ አንጽቷል

‹‹በውኑ በውሃውና በመንፈሱ ዳግም ተወልዳችኋልን?›› በሚለው መጽሐፌ ውስጥ በመጽሐፍ ቅዱስ እንደተገለጠው የውሃውንና የመንፈሱን ወንጌል መስክሬያለሁ፡፡ ይህ መጽሐፍ የመጀመሪያው መጽሐፍ ተከታይ ነው፡፡ እግዚአብሔር ባቀደው መንገድ ዳግም የመወለድን እውነት በጥልቀት ለመቆፈር ሞክሬያለሁ፡፡
የውሃውንና የመንፈሱን ወንጌል በእነዚህ ቀኖች ገናና ከሆነው ሐሰተኛ ወንጌል ጋር በማነጻጸር የእውነተኛው ወንጌል መረዳታችሁ እንዲጨምር ለማገዝ ሞክሬያለሁ፡፡ ከሁሉም በላይ አሁን ያለው ሥነ መለኮት እንዴት ብዙ ሰዎችን ወደ ስህተት እንደከተታቸውና እውነተኛውን ወንጌል እንዳያዩ እንዳደረጋቸው ላግዛችሁ ሞክሬያለሁ፡፡
ሥነ መለኮትና ትምህርቶች በራሳቸው ሊያድኑን አይችሉም፡፡ ነገር ግን ብዙ ክርስቲያኖች አሁንም እነርሱን ይከተላሉ፣ ከዚህ የተነሣ ገና ዳግም አልተወለዱም፡፡ ይህ መጽሐፍ ሥነ መለኮትና ትምህርቶች ምን ስህተቶችን እንደሠሩና ተገቢ በሆነ መንገድም እንዴት በኢየሱስ እንደምናምን በግልጥ ይነግረናል፡፡
አሁን ሁላችንም እግዚአብሔር ወደሰጠን አስገራሚ የተባረከ የውሃና የመንፈስ ወንጌል እንመለስ፡፡
更多
有聲書播放器

讀者的書評

  • እውነተኛው ዳግም የመወለድ ወንጌል ትርጉም ምንድነው?
    Daniel Tesfaye , Ethiopia

    እውነተኛው ዳግም የመወለድ ወንጌል ትርጉም ምንድነው?
    ኢየሱስ የእስራኤል መምህር ለነበረው ለኒቆዲሞስ " እውነት እውነት እልሃለሁ፥ ሰው ከውኃና ከመንፈስ ካልተወለደ በቀር ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ሊገባ አይችልም።" ብሏል።(የዮሐንስ ወንጌል 3:5)
    እግዚአብሔር የሰው ዘርን በሙሉ በክርስቶስ ለማዳን ዓለሙን እንዲሁ ወዷል (ዮሐንስ3:16) እግዚአብሔር እንዴት እንደወደደን ያለማያውቅና ያለማመን እንጂ በእግዚአብሔር ያልተወደደ ሰው የለም።
    የእግዚአብሔርን ፍቅር በትክክል ባለማወቅ ምክንያት የብዙዎች ክርስትና የማስመሰል ሕይወት ሆኗል። ይህ አሳዛኝ ነው! አስመሳይ ክርስቲያን ወይም መናፍቅ ላለመሆን በክርስቶስ ጥምቀትና ሞት የተደረገልንን የልብ ግርዛት መቀበል አለብን።
    እውነተኛ የልብ መገረዝ የምናገኘው ደግሞ ኃጢአቶቻችንን በትክክል ተረድተን (ማርቆስ 7:21-23) በእግዚአብሔር ፊት መናዘዝ ስንችል ነው። እውነተኛ ኑዛዜ ተፈጥሮአዊ ማንነትን የክፉ ዘሮች መሆናችንን ለእግዚአብሔር መንገር ነው።
    ከዚያም በሙሉ ልባችን
    እግዚአብሔር በኢየሱስ ክርስቶስ ጥምቀት የእድሜ ዘመን ኃጢአቶቻችንን ከእኛ ላይ ቆርጦ እንደወሰደውና ኢየሱስ በመስቀል ጠርቆ እንዳስወገደው ማመን ይገባናል።
    የኢየሱስን ዘላለማዊ ክህነት እና ቤዛነቱን በማመን የእግዚአብሔርን ፈቃድ ልናደርግ ይገባል።

    更多

與該標題相關的書籍