Search

免費電子書和有聲讀物

主禱文

阿姆哈拉語 33

በጌታ ጸሎት ላይ የተሰጡ ስብከቶች - የጌታ ጸሎት፡ የተሳሳቱ አተረጓጎሞችና እውነቱ

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928238484 | 頁碼 238

下載免費電子書和有聲讀物

選擇您喜歡的文件格式,安全下載到手機、電腦或平板電腦,隨時隨地閱讀和收聽講道集。所有電子書和有聲讀物都完全免費。

您可以通過下方播放器收聽有聲讀物。🔻
擁有平裝書
在亞馬遜購買平裝書
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 
1. በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጻፈው የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል ምንድነው? (ማቴዎስ 3፡13-17) 
2. ‹‹በሰማያት የምትኖር አባታችን ሆይ ስምህ ይቀደስ›› (ማቴዎስ 6፡9) 
3. በዚህ ምድር ላይ የእግዚአብሄርን መንግሥት የሚገነቡ ሠራተኞች (ማቴዎስ 6፡10) 
4. ‹‹የዕለት እንጀራችንን ዛሬ ስጠን›› (ማቴዎስ 6፡11) 
5. እርስ በርስ ድክመቶቻችሁን ይቅር ተባባሉ (ማቴዎስ 6፡12) 
6. የስጋን መሻቶች ብቻ የሚከተል ሕይወት ልንኖር አይገባንም (ማቴዎስ 6፡13) 
7. እንዲህ ካለው ክፉ ነገር መዳን እንጂ በውስጡ መውደቅ አይገባንም (ማቴዎስ 6፡13) 
8. የሺህው ዓመት መንግሥት ጻድቃንን ይጠብቃቸዋል (ማቴዎስ 6፡10) 
 
የጌታን ጸሎት በትክክል ለመተርጎም በመጀመሪያ ጌታ የነገረንን የውሃውንና የመንፈሱን ወንጌል በትክክል ማስተዋል አለብን፡፡ የውሃውንና የመንፈሱን ወንጌል ስናምን ብቻ ሳይሆን በልቦቻችን ስናምነው በውስጣችን እውነት ይኖራል፡፡ የምናምንበት እውነተኛው ወንጌል እስከ አሁን ድረስ መርቶናል፡፡ ስለዚህ በጌታ ጸሎት ውስጥ ጌታ ከእኛ የሚፈልገውን የታመነ ሕይወት መኖር እንችላለን፡፡
更多
The New Life Mission

參加我們的調查

您是如何得知我們的?