Search

免费电子书和有声读物

异教徒

阿姆哈拉语 26

የኢዮርብዓምን ሐጢያቶች የተከተሉ መናፍቃን ( II )

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928241385 | 页码 338

下载免费电子书和有声读物

选择您喜欢的文件格式,安全下载到手机、电脑或平板电脑,随时随地阅读和收听讲道集。所有电子书和有声读物都完全免费。

您可以通过下方播放器收听有声读物。🔻
拥有平装书
在亚马逊购买平装书
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 
1. ጣዖት አምልኮ ኑፋቄ እንደሆነ ታውቃላችሁን? (1ኛ ነገሥት 10፡1-29) 
2. የእግዚአብሄር እርግማን በመናፍቃን ላይ (1ኛ ነገሥት 15፡25-34) 
3. እንደ ንጉሥ አክዓብ ያሉ የዛሬዎቹ መናፍቃን (1ኛ ነገሥት 21፡1-26) 
4. አሁንም በዚህ ምድር ላይ የቀሩ የአምላክ ባሮች አሉ (1ኛ ነገሥት 22፡1-40) 
5. አሁን ክርስቲያኖች መመለስና በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ማመን አለባቸው (1ኛ ነገሥት 22፡51-53) 
6. ገንዘብን ብቻ የሚሹ እነዚህ ክርስቲያን መሪዎች እነማን ናቸው? (2ኛ ነገሥት 5፡1-27) 
7. ነገ በዚህ ጊዜ እውነተኛ ደህንነት ምን እንደሆነ ታውቃላችሁ (2ኛ ነገሥት 7፡1-20) 
8. በዛሬው ክርስትና ውስጥ ሐሰተኛ ነቢያቶች እነማን ናቸው? (ማቴዎስ 7፡15-27) 
9. ክርስቶስ ነው ብለው በኢየሱስ የማያምኑ መናፍቃንን ወደ እውነቱ እንምራቸው! (1 ኛ ዮሐንስ 5፡1-12) 
10. ዳግመኛ የተወለዱ ሰዎችን ሕይወት አትግደሉ (ዘፍጥረት 9፡1-7) 
11. እንደ ጣዖት አምላኪው ሰሎሞን በእግዚአብሄር ፊት ጣዖታትን ከማምለክ ለመሸሽ ምን እናድርግ? (1ኛ ነገሥት 9፡1-9) 
12. በሰዎች ነፍሶች ላይ ያነጣጠሩ ሐያል አዳኞች አሉ (ዘፍጥረት 10፡1-14) 
13. የካም ዘሮች ሃያላን የነፍስ አደን አዳኞች (ዘፍጥረት 10፡1-32) 
14. የባቤል ግንብ ትምህርት (ዘፍጥረት 11፡1-9) 
15. እምነታችሁን ድንጋይና ጭቃ በሚመስል ንጹህ እምነት ልትኖሩት ይገባችኋል (ዘፍጥረት 11፡1-9) 
 
ዛሬ ክርስቲያኖች ጌታ ያበጀውና የሰጠን የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል እውነት ምን እንደሆነ አያውቁም፡፡ ስለዚህ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ሳይሆን በክርስትና ትምህርቶች ማመናቸውን ቀጥለዋል፡፡ በዚያ ምክንያት በኢየሱስ ላይ እምነት እንዳላቸው ቢናገሩም እውነቱ የወርቅ ጥጆችን በመከተልና በማመን መቀጠላቸው ነው፡፡ በክርስትና ውስጥ የወርቅ ጥጆችን አምላክ አድርገው የሚሰግዱ ሰዎችን ለይተን ማወቅ አለብን፡፡ በእውነት አምላክ ፊት በመቅረብም ለእግዚአብሄር ጽድቅ መስዋዕቶችን ማቅረብ አለብን፡፡ እግዚአብሄር በደስታ የሚቀበለው መስዋዕት ሰዎች በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል በማመን የሐጢያት ስርየትን ከተቀበሉ በኋላ በእምነት በሚያቀርቡት የጽድቅ መስዋዕት ነው፡፡
更多

与该标题相关的书籍

The New Life Mission

参加我们的调查

您是如何了解到我们的?