Search

免费印刷书籍、
电子书和有声读物

启示录

阿姆哈拉语 67

በልባችሁ ውስጥ ግራ መጋባትና ባዶነት ካለ የእውነትን ብርሃን ፈልጉ (I)

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928261055 | 页码 349

下载免费电子书和有声读物

选择您喜欢的文件格式,安全下载到手机、电脑或平板电脑,随时随地阅读和收听讲道集。所有电子书和有声读物都完全免费。

您可以通过下方播放器收听有声读物。🔻
拥有平装书
在亚马逊购买平装书
የማውጫ ሰሌዳ
 
መቅድም 
1. ጌታ ከሐጢያቶች የሚያድነው ማንን ነው? (ሉቃስ 23፡32-43) 
2. የክርስቶስ ሙሽሪቶች መሆን የምንችለው እንዴት ነው? (ዮሐንስ 2፡1-11) 
3. የተለገሰን ደህንነት ከዓለማዊ ሐይማኖት ጋር ምንም የሚያገናኘው ነገር የለም (ዮሐንስ 4፡19-26) 
4. የተሰቀለው ኢየሱስ በሰው ዘር ሊታዘንለት አይገባውም (ሉቃስ 23፡26-31) 
5. የሰው ዘር ብቸኛው ተስፋ የተቀደሰው ዘር ነው (ኢሳይያስ 6፡1-13) 
6. ጌታ በጭራሽ ዳግመኛ እንዳንጠማ የሕይወትን ውሃ ሰጥቶናል (ዮሐንስ 4፡4-14) 
7. ልክ እንደ ደረቁ አጥንቶች በነበርን ጊዜ እግዚአብሔር ሕያው እስትንፋስን ተነፈሰብንና ወደ ሕይወት መለሰን (ሕዝቅኤል 37፡ 1-14) 
 
ይህ መጽሐፍ ዘግይቶ በተከሰተው ጥንታዊ ታሪክ ውስጥ የተፈጠረው የኒቅያውያን የሐይማኖት መግለጫ ምን ያህል በዛሬው ክርስትና ውስጥ መጥፎ ተጽዕኖ እንዳሳደረ ያብራራል፡፡
በዚህ ዘመን ዳግመኛ የመወለድን እውነት ለመገናኘት ጥቂት ጨምራችሁ ማጥናት አለባችሁ፡፡ እስከ አሁን ድረስ ስላመናችሁበትም የእምነት መግለጫ ይበልጥ በጥልቀት ማጥናት ያስፈልጋችኋል፡፡
አሁን ከኒቅያውያን የሐይማኖት መግለጫ ውስጥ የተገደፈውንና በአጥማቂው ዮሐንስ በኩል የሆነውን የኢየሱስ ጥምቀት ትርጉም ማወቅ አለባችሁ፡፡ በመሆኑም ይህ በልባችሁ ውስጥ እውነተኛ ደስታን ለመቀበል ዕድል ሊሆን ይገባል፡፡
አሁን ኢየሱስ በተቀበለው ጥምቀት ውስጥ ያለውን የውሃና የመንፈስ ወንጌል እውነተኛ ዋጋ ትገነዘባላችሁ፡፡ ኢየሱስ ከአጥማቂው ዮሐንስ የተቀበለው ጥምቀት ቃል ምን ያህል በነፍሳችሁ ላይ ተጽዕኖ እንደሳደረ ይበልጥ በጥልቀትና በግልጥ ወደ ማወቅ ትመጡና በእምነት ለእግዚአብሄር ክብርን ትሰጣላችሁ፡፡
更多
The New Life Mission

参加我们的调查

您是如何了解到我们的?