Search

免费印刷书籍、
电子书和有声读物

会幕

阿姆哈拉语 10

የመገናኛው ድንኳን፡ የኢየሱስ ክርስቶስ ስዕላዊ መግለጫ (II)

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928200290 | 页码 393

下载免费电子书和有声读物

选择您喜欢的文件格式,安全下载到手机、电脑或平板电脑,随时随地阅读和收听讲道集。所有电子书和有声读物都完全免费。

您可以通过下方播放器收听有声读物。🔻
拥有平装书
在亚马逊购买平装书
ማውጫ
 
መቅድም 
1. እኛ በሐጢያቶቻችን ምክንያት ወደ ጥፋት የምናፈገፍግ አይደለንም (ዮሐንስ 13፡1-11) 
2. የቅደስቱ ስፍራ መጋረጃና ምሰሶዎች (ዘጸዓት 26፡31-37) 
3. እነዚያ ወደ ቅድስተ ቅዱሳን መግባት የሚችሉት (ዘጸዓት 26፡31-33) 
4. የተቀደደው መጋረጃ (ማቴዎስ 27፡50-53) 
5. ለእያንዳንዱ የመገናኛው ድንኳን ሳንቃ ሁለት የብር እግሮች ሁለት ማጋጠሚያዎች (ዘጸዓት 26፡15-37) 
6. በምስክሩ ታቦት ውስጥ የተደበቁት መንፈሳዊ ምስጢሮች (ዘጸዓት 25፡10-22) 
7. በስርየት መክደኛው ላይ የሚቀርብ የሐጢያት ስርየት ቁርባን (ዘጸዓት 25፡10-22) 
8. የሕብስቱ ገበታ (ዘጸዓት 37፡10-16) 
9. የወርቁ መቅረዝ (ዘጸዓት 25፡31-40) 
10. የዕጣኑ መሰውያ (ዘጸዓት 30፡1-10) 
11. ለስርየት ቀን የሚሆነውን መስዋዕት ያቀረበው ሊቀ ካህን (ዘሌዋውያን 16፡1-34) 
12. በመገናኛው ድንኳን መደረቢያዎች ውስጥ የተደበቁት አራቱ ምስጢሮች (ዘጸዓት 26፡1-14) 
13. የአንባቢያን ግምገማዎች 
 
በብሉይ ኪዳን እግዚአብሄር የመገናኛውን ድንኳን እንዲሰራ ሙሴን እንዳዘዘው በአዲስ ኪዳንም በውስጣችን ያድር ዘንድ እግዚአብሄር በእያንዳንዳችን ልቦች ውስጥ መቅደስ እንድንሰራ ይፈልጋል፡፡ ይህንን መቅደስ በልቦቻችን ውስጥ የምንሰራበት የእምነት ቁስ የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል ቃል ነው፡፡ በዚህ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ሐጢያቶቻችንን በሙሉ ማጠብና ማንጻት አለብን፡፡ እግዚአብሄር መቅደስን እንድንሰራ ሲነግረን ልቦቻችንን ባዶ እንድናደርግና በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል እንድናምን እየነገረን ነው፡፡ ሁላችንም በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል በማመን ልቦቻችንን ማንጻት አለብን፡፡
በዚህ የወንጌል እውነት በማመን የልቦቻችንን ሐጢያቶች በሙሉ ስናነጻ ያን ጊዜ እግዚአብሄር በውስጣችን ይኖራል፡፡ በልቦቻችሁ ውስጥ ቅዱስ መቅደስ መስራት የምትችሉት በዚህ እውነተኛ ወንጌል በማመን ነው፡፡ እስከ አሁን ድረስ አንዳንዶቻችሁ ምናልባትም በራሳችሁ ጥረት መቅደሶችን ለመስራት በመሞከር ልቦቻችሁን ለማንጻት የንስሐ ጸሎቶቻችሁን ስታቀርቡ ነበር፡፡ ነገር ግን አሁን ጊዜው ይህንን የሐሰት እምነት ትታችሁ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል በማመን አእምሮዋችሁን የምታድሱበት ነው፡፡
更多
有声书播放器

与该标题相关的书籍

The New Life Mission

参加我们的调查

您是如何了解到我们的?