Search

免费电子书和有声读物

使徒保罗写给加拉太的书信

阿姆哈拉语 16

በገላትያ ላይ የተሰጡ ስብከቶች - ከ ስጋዊ ግርዘት ወደ ንስሐ ትምህርት (Ⅰ)

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928209798 | 页码 415

下载免费电子书和有声读物

选择您喜欢的文件格式,安全下载到手机、电脑或平板电脑,随时随地阅读和收听讲道集。所有电子书和有声读物都完全免费。

您可以通过下方播放器收听有声读物。🔻
拥有平装书
在亚马逊购买平装书
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 

ምዕራፍ 1 
1. ጌታ ከዚህ ክፉ ዓለም አድኖናል (ገላትያ 1፡1-5) 
2. ምናልባት እምነታችሁ በግርዘት ከሚያምኑ ሰዎች እምነት ጋር የሚመሳሰል አይደለምን? (ገላትያ 1፡1-5) 
3. ጌታ ፈጽሞ ለአንዴና ለመጨረሻ አድኖናል (ገላትያ 1፡3-5) 
4. ከውሃውና ከመንፈሱ ወንጌል በቀር ሌላ ወንጌል ሊኖር አይችልም (ገላትያ 1፡6-10) 
5. የእግዚአብሄር አገልጋዮች ሆነው ልቦቻቸውን ያጸኑ ሰዎች (ገላትያ 1፡10-12) 
6. የሐዋርያው ጳውሎስ እምነትና ለግርዘት አቀንቃኞች የሰጠው ምክር (ገላትያ 1፡1-17) 
7. በሕግ ላይ የተመሰረተ እምነት ያመጣው እርግማኖችን ብቻ ነው (ገላትያ 1፡1-24) 

ምዕራፍ 2 
1. ሐዋርያው ጳውሎስ ሕግ አጥባቂዎችን ችላ ያላቸው ለምንድነው? (ገላትያ 2፡1-10) 
2. የጳውሎስ እምነት መሰረት (ገላትያ 2፡20) 
3. በእግዚአብሄር ልጅ ላይ ባለው እምነት ከእርሱ ጋር ሞተን ተነስተናል? (ገላትያ 2፡20) 
4. ሰው የሚጸድቀው በውሃና በመንፈስ ወንጌል እንጂ በሕግ ሥራዎች አይደለም (ገላትያ 2፡11-21) 
5. እኛ የጸደቅነው በንጹህ እምነት ብቻ ነው (ገላትያ 2፡11-21) 

ምዕራፍ 3 
1. ሁልጊዜም በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ላይ ባላችሁ እምነት ሕይወታችሁን ኑሩ (ገላትያ 3፡1-11) 
2. የልቦቻችን ባዶነት የሚወገደው መቼ ነው? (ገላትያ 3፡23-29) 
3. አሁን ዳግመኛ ከሕግ እርግማኖች በታች መሆን አይኖርብንም (ገላትያ 3፡1-29) 
 
የዘመኑ ክርስትና ተራ ወደሆነ የአለም ሐይማኖት ተለውጦዋል፡፡ ዛሬ አብዛኞቹ ክርስቲያኖች በመንፈሳዊ እምነት ዳግም ስላልተወለዱ ሐጢያተኞች ሆነው ይኖራሉ፡፡ ይህ የሆነበት ምክንያት እስከ አሁን ድረስ የውሃውንና የመንፈሱን ወንጌል ሳያውቁ በክርስቲያን ትምህርቶች ላይ ስለተደገፉ ነው፡፡
ስለዚህ የግርዘት አቀንቃኞችን መንፈሳዊ ስህተቶች የምታውቁበትና ከዚህ እምነት የምትርቁበት ጊዜው አሁን ነው፡፡ የንስሐ ጸሎትን ተቃርኖዎች ልታውቁ ያስፈልጋችኋል፡፡ ከመቼውም ጊዜ በላይ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ላይ ጸንታችሁ የምትቆሙበት ጊዜ አሁን ነው፡፡
እስከ አሁን ድረስ በዚህ በእውነተኛው ወንጌል ካላመናችሁ አሁኑኑ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ወደ እኛ በመጣው አዳኛችን ልታምኑ ይገባችኋል፡፡ አሁን በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል እውነት በሚያምነው እምነት ሙሉ ክርስቲያኖች ልትሆኑ ይገባል፡፡
更多
有声书播放器
The New Life Mission

参加我们的调查

您是如何了解到我们的?