Search

免费电子书和有声读物

约翰福音

阿姆哈拉语 18

በዮሐንስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅰ) - አንድያ ልጅ በሆነው በኢየሱስ በኩል የተገለጠው የእግዚአብሄር ፍቅር (Ⅰ)

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928209996 | 页码 449

下载免费电子书和有声读物

选择您喜欢的文件格式,安全下载到手机、电脑或平板电脑,随时随地阅读和收听讲道集。所有电子书和有声读物都完全免费。

您可以通过下方播放器收听有声读物。🔻
拥有平装书
在亚马逊购买平装书
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 

ምዕራፍ 1
1. ኢየሱስ ክርስቶስ ሕይወታችን (ዮሐንስ 1፡1-4) 
2. ከእግዚአብሄር መወለድ አለብን (ዮሐንስ 1፡12-18) 
3. አንድያ ልጅ በሆነው በኢየሱስ በኩል የተገለጠው የእግዚአብሄር ፍቅር (ዮሐንስ 1፡15-18) 
4. አጥማቂው ዮሐንስ የመሰከረው እውነት (ዮሐንስ 1፡19-28) 
5. ኢየሱስ የዓለምን ሐጢያቶች በሙሉ ለመሸከሙ መጽሐፍ ቅዱሳዊው ማስረጃ (ዮሐንስ 1፡29-39) 
6. በእግዚአብሄር ቃል ብቻ የሚያምን እምነት (ዮሐንስ 1፡1-8) 
7. ከዚህ በላይ ይበልጥ ልንደሰት አንችልም (ዮሐንስ 1፡29-31) 
8. ፈጣሪያችን የጎበኘን እንዴት ባለ ምልከታ ነው? (ዮሐንስ 1፡1-13) 
9. አጥማቂው ዮሐንስ ማነው? (ዮሐንስ 1፡19-42) 

ምዕራፍ 2
1. ኢየሱስን በልባችን ብንቀበል ደስተኞች ነን (ዮሐንስ 2፡1-11) 
2. የእግዚአብሄርን በረከቶች ማጣጣም የምንችለው የእግዚአብሄርን ቃል ስንታዘዝ ብቻ ነው (ዮሐንስ 2፡5) 

ምዕራፍ 3
1. ይህንን መንገድ በማወቅና በማመን ዳግመኛ መወለድ አለብን (ዮሐንስ 3፡1-6) 
2. እግዚአብሄር በሰጠው የውሃና የመንፈስ ወንጌል ታምናላችሁን? (ዮሐንስ 3፡1-8) 
3. ዳግመኛ እንድንወለድ የሚያስችለን ምንድነው? (ዮሐንስ 3፡1-15) 
4. በእርግጥ የእግዚአብሄርን ፍቅር ታውቃላችሁን? (ዮሐንስ 3፡16) 
5. መንፈሳዊ ሥራን በእምነት እንሥራ (ዮሐንስ 3፡16-17) 
 
በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል የተገለጠው የእግዚአብሄር ፍቅር 
 
እንዲህ ተብሎ ተጽፎዋል፡- ‹‹መቼም ቢሆን እግዚአብሄርን የያው አንድ ስንኳ የለም፡፡ በአባቱ እቅፍ ያለ አንድ ልጅ እርሱ ተረከው፡፡›› (ዮሐንስ 1፡18) 
ኢየሱስ የእግዚአብሄርን ፍቅር እንዴት ፍጹም አድርጎ ገለጠው! የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል ምንኛ ፍጹም የሆነ የደህንነት እውነት ነው! በውሃና በደም በመጣው በኢየሱስ ላይ ባለን እምነት ደህንነታችንን በማግኘታችን በጭራሽ አንጸጸትም፡፡ (1ኛ ዮሐንስ 5፡6) 
ሁላችሁም የእግዚአብሄርን ፍቅር በገለጠው በኢየሱስ ክርስቶስ እንድታምኑ፣ በእርሱ ፍቅር ላይ ያላችሁን እምነትም በልባችሁ ውስጥ እንድታኖሩና በየቀኑም ይህንን ፍቅር ለማስፋፋት እንድትኖሩ እመኛለሁ፡፡ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል አማካይነት ከእግዚአብሄር ጋር ተገናኝታችሁ የሐጢያት ስርየትን በረከት እንድታገኙ እመኛለሁ፡፡ 
更多
The New Life Mission

参加我们的调查

您是如何了解到我们的?