Search

免费电子书和有声读物

约翰福音

阿姆哈拉语 20

በዮሐንስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅲ) - ስጋዬን ብሉ ደሜንም ጠጡ

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928230426 | 页码 316

下载免费电子书和有声读物

选择您喜欢的文件格式,安全下载到手机、电脑或平板电脑,随时随地阅读和收听讲道集。所有电子书和有声读物都完全免费。

您可以通过下方播放器收听有声读物。🔻
拥有平装书
在亚马逊购买平装书
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 
1. እነዚህ ጥቂት እንጀራዎችና ዓሣ ለብዙ ሕዝብ ምን ይጠቅማሉ? (ዮሐንስ 6፡1-15) 
2. እግዚአብሄር በሾመው በእርሱ ማመን የእግዚአብሄር ሥራ ነው (ዮሐንስ 6፡16-29) 
3. ለዘላለም ሕይወት ለሚኖር መብል እንሰራለን (ዮሐንስ 6፡16-40) 
4. በመንፈስ መኖር (ዮሐንስ 6፡26-40) 
5. በዚህ ምድር ላይ ለማይጠፋ መብል ሥሩ (ዮሐንስ 6፡26-59) 
6. በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል በማመን ከሰማይ የወረደውን እንጀራ ልንበላ ይገባናል (ዮሐንስ 6፡28-58) 
7. የሕይወት እንጀራችን የሆነው ኢየሱስ ክርስቶስ (ዮሐንስ 6፡41-51) 
8. የኢየሱስን ስጋ መብላት የምንችለው እንዴት ነው? (ዮሐንስ 6፡41-59) 
9. ከሰማይ የመጣውን ኢየሱስን በልባችሁ ውስጥ አዳኛችሁ አድርጋችሁ እመኑት (ዮሐንስ 6፡41-51) 
10. ኢየሱስ እውነተኛውን የዘላለም ሕይወት ሰጥቶናል! (ዮሐንስ 6፡47-51) 
11. ቅዱስ ቁርባንን እንዴት በትክክለኛ እምነት እንደምትሳተፉ (ዮሐንስ 6፡52-59) 
12. የሕይወትን እንጀራ የሰጠን ኢየሱስ (ዮሐንስ 6፡54-63) 
13. የኢየሱስን ስጋና ደም ለቤተሰብ አባሎቻችሁ ልትሰብኩ ይገባችኋል (ዮሐንስ 6፡51-56) 
14. መኖር የሚገባን ለምንድነው? (ዮሐንስ 6፡63-69) 
15. ትክክለኛ የእውነት ዕውቀት ሊኖረን ይገባል (ዮሐንስ 6፡60-71) 
 
ኢየሱስ ክርስቶስ በገዛ ስጋውና ደሙ አማካይነት የዘላለምን ሕይወት ሰጥቶናል፡፡ 
 
ቤተክርስቲያን ኢየሱስ ክርስቶስ ያዘዛቸውን ሁለት ስርዓቶች ትጠብቃለች፡፡ አንዱ ጥምቀት ሲሆን ሌላው ቅዱሰ ቁርባን ነው፡፡ እኛ በቁርባን የምንሳተፈው ለዚህ ወንጌል መታሰቢያነት በሕብሰቱና በወይኑ አማካይነት የተገለጠውን የወንጌል እውነት ለማሰብ ነው፡፡
በቅዱስ ቁርባን ስርዓት ውስጥ የኢየሱስን ስጋ በማስታወስ ሕብስቱን እንበላለን፤ የደሙ ምልክት የሆነውንም ወይን እንጠጣለን፡፡ ስለዚህ የቅዱስ ቁርባን እውነተኛ ትርጉም ኢየሱስ በጥምቀቱና በመስቀል ላይ ሞቱ አማካይነት ከዓለም ሐጢያቶች ያዳነን በመሆኑ እውነት ላይ ያለንን እምነታችንን ያጠነክርልናል፡፡ 
ሆኖም ችግሩ አብዛኞቹ ክርስቲያኖች በቅዱስ ቁርባን ውስጥ የሚሳተፉት ኢየሱስ ‹‹ስጋዬ እውነተኛ መብል ነው፤ ደሜም እውነተኛ መጠጥ ነው›› (ዮሐንስ 6፡55) ሲል ምን ማለቱ እንደሆነ ሳያውቁ ለይምሰል ብቻ መሆኑ ነው፡፡ ስለዚህ እኛ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ውስጥ ኢየሱስ ስጋውን እንድንበላና ደሙን እንድንጠጣ በሰጠው ትዕዛዝ ትርጉም ላይ እንደገና ትኩረት ማድረግ አለብን፡፡ በእርሱም ማመን ይገባናል፡፡ 
更多
The New Life Mission

参加我们的调查

您是如何了解到我们的?