Search

免费印刷书籍、
电子书和有声读物

耶稣基督和施洗约翰

阿姆哈拉语 21

በአራቱ ወንጌላት ውስጥ በተመዘገበው በኢየሱስ አገልግሎትና በአጥማቂው ዮሐንስ አገልግሎት መካከል ያለው ዝምድና

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928200412 | 页码 379

下载免费电子书和有声读物

选择您喜欢的文件格式,安全下载到手机、电脑或平板电脑,随时随地阅读和收听讲道集。所有电子书和有声读物都完全免费。

您可以通过下方播放器收听有声读物。🔻
拥有平装书
在亚马逊购买平装书
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 
1. የአጥማቂውን ዮሐንስን አገልግሎት ማወቅና ማመን አለባችሁ (ማርቆስ 1፡1-2) 
2. አጥማቂው ዮሐንስ ያልተሳካለት ሰው አልነበረም (ማቴዎስ 11፡1-14) 
3. በጽድቅ መንገድ የመጣው አጥማቂው ዮሐንስ (ማቴዎስ 17፡1-13) 
4. የአጥማቂውን ዮሐንስን አገልግሎት ተመልከቱት! (ሉቃስ 1፡17-23) 
5. በእግዚአብሄር ክብር ከልብ እንደሰት (ዮሐንስ 1፡1-14) 
6. የሁለቱን የእግዚአብሄር ባሮች አገልግሎቶች ታውቃላችሁን? (ዮሐንስ 1፡30-36) 
7. ኢየሱስ ለምን መጠመቅ አስፈለገው? (ዮሐንስ 3፡22-36) 
8. እውነተኛውን ወንጌልና የኢየሱስን የጽድቅ ምግባር አሰራጩ (ማቴዎስ 3፡1-17) 
9. በአጥማቂው ዮሐንስ ሥራና ለሐጢያታችን ስርየት በሆነው ወንጌል መካከል ያለው ዝምድና (ማቴዎስ 21፡32) 
10. ሐጢያቶቻችሁን ለመደምሰስ የመጣው ኢየሱስ (ማቴዎስ 3፡13-17) 
11. ‹‹እነሆ መልዕክተኛዬን እልካለሁ›› (ማርቆስ 1፡1-5 
12. አጥማቂውን ዮሐንስን በማስተዋል ኢየሱስን እንመን (ሉቃስ 1፡1-17) 
 
ሐይል የሌለን ብንሆንም የእግዚአብሄር ቃል ሐይል ስላለው ቃሉ ምድር ላይ ሲወድቅ ያለ ችግር ፍሬ ያፈራል፡፡ በተጨማሪም የእግዚአብሄር ቃል ሕያው ስለሆነ ዛሬም፤ ነገም፤ ለዘላለምም የማይለወጥ መሆኑን ራሳችን ማየት እንችላለን፡፡ የእግዚአብሄር ቃል እንደ ሰው ቃሎች ስላይደለ ፈጽሞ አይለወጥም፡፡ ሁሌም የታመነ ነው፡፡ እግዚአብሄር ሲናገር በቃሎቹ መሰረት በትክክል ይፈጸማል፡፡ የእግዚአብሄር ቃል ስልጣን ስላለው እግዚአብሄር ‹‹ብርሃን ይሁን›› ሲል ብርሃን ሆነ፡፡ ‹‹ታላላቅ ብርሃናትና ታናናሽ ብርሃናት ይሁኑ›› ሲል ባዘዘው መሰረት ተፈጸመ፡፡
更多

与该标题相关的书籍

The New Life Mission

参加我们的调查

您是如何了解到我们的?