Search

免费电子书和有声读物

使徒保罗给以弗所人的书信

阿姆哈拉语 27

በኤፌሶን ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅰ) - እግዚአብሄር ለኤፌሶን ሰዎች በተጻፈው መልዕክት አማካይነት ምን እንደሚነግረን

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928238194 | 页码 434

下载免费电子书和有声读物

选择您喜欢的文件格式,安全下载到手机、电脑或平板电脑,随时随地阅读和收听讲道集。所有电子书和有声读物都完全免费。

您可以通过下方播放器收听有声读物。🔻
拥有平装书
在亚马逊购买平装书
የማውጫ ሰሌዳ 
 
የኤፌሶን መልዕክት መግቢያ 
የደራሲው ምክረ ቃሎች 
 
1. የእግዚአብሄር ልጆች ወደ ኑባሬ የመጡት እንዴት ነው? (ኤፌሶን 1፡1-23) 
2. በእግዚአብሄር ዓይኖች መንፈሳዊው ማነው? (ኤፌሶን 1፡1-14) 
3. የእግዚአብሄር ቤተክርስቲያን ምንድነች? (ኤፌሶን 1፡23) 
4. የኢየሱስ ክርስቶስ ጽድቅ ሁሉን በሁሉ ይሞላል (ኤፌሶን 1፡20-23) 
5. እግዚአብሄር በእርግጥ በጸጋው አድኖናል? (ኤፌሶን 2፡1-5) 
6. ኢየሱስ ሰላማችን ነው (ኤፌሶን 2፡14-22) 
7. ኢየሱስ ከእግዚአብሄር የለየንን የሐጢያት ግድግዳ አፍርሶታል (ኤፌሶን 2፡11-22)
8. በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል በመታመን በምስጋና እየኖርን ነውን? (ኤፌሶን 2፡1-7) 
9. መንፈሳዊ ሥራችሁን ሳታቋርጡ ሥሩ (ኤፌሶን 3፡1-21) 
10. የክርስቶስ ፍቅር በእያንዳንዱ ቅዱስ ሰው ልብ ውስጥ አለ (ኤፌሶን 3፡14-21) 
11. የእምነት ሕይወታችሁን በአንድ እምነትና ለአንድ ዓላማ ኑሩ (ኤፌሶን 4፡1-6
12. የእግዚአብሄርን ጸጋ ለብሰናል (ኤፌሶን 4፡1-16) 
13. የወንጌልን አገልግሎት መደገፋችን ለእኛ ምንኛ በረከት ነው! (ኤፌሶን 5፡1-17) 
14. በእግዚአብሄርና በእርሱ ቤተክርስቲያን መካከል ያለው ዝምድና (ኤፌሶን 5፡22-23) 
15. ጌታን ማገልገል በመንፈስ ቅዱስ የመሞላት መንገድ ነው (ኤፌሶን 5፡18-21) 
16. ክርስቶስን እንደምታገለግሉ አንዳችሁ ሌላውን አገልግሉ (ኤፌሶን 6፡1-9) 
 
ዛሬ እግዚአብሄር የራሱን ቤተክርስቲያን በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል በሚያምኑ አማኞች እምነት ላይ መስርቷል፡፡ የእግዚአብሄር ቤተክርስቲያን በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል በማመን የዳኑ ሰዎች ስብስብ ናት፡፡ ስለዚህ ልቦቻችሁ አሁን በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ላይ እምነት ካለው ያን ጊዜ እውነተኛ የእምነት ሕይወት መኖር ትችላላችሁ፡፡ እንዲህ ያለ የእምነት ሕይወት ሊገኝ የሚችለው በእግዚአብሄር ቤተክርስቲያን ውስጥ ብቻ ነው፡፡ ከዚህ በተጨማሪም በጌታ መንግስት ውስጥ ለዘላለም እንድንኖር የሚያበቃን ይህ እምነት ብቻ ነው፡፡ በዚህ እምነት አማካይነት ከእግዚአብሄር አብ፤ ከኢየሱስ ክርስቶስና ከመንፈስ ቅዱስ የደህንነትን ፍቅርና የሰማይን መንፈሳዊ በረከቶች ሁሉ መቀበል አለብን፡፡
更多
The New Life Mission

参加我们的调查

您是如何了解到我们的?