Search

免费电子书和有声读物

马太福音

阿姆哈拉语 31

በማቴዎስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅴ) - የውሃውንና የመንፈሱን ወንጌል የሚያምኑ አማኞች እንዲህ አሉ

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928238156 | 页码 315

下载免费电子书和有声读物

选择您喜欢的文件格式,安全下载到手机、电脑或平板电脑,随时随地阅读和收听讲道集。所有电子书和有声读物都完全免费。

您可以通过下方播放器收听有声读物。🔻
拥有平装书
在亚马逊购买平装书
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 

ምዕራፍ 24
1. ለጌታ ዳግመኛ ምጽዓት ተዘጋጁ (ማቴዎስ 24፡7-31) 
2. በመጨረሻው ዘመን ራስ ወዳድነታችሁን ጣሉና እምነታችሁን ጠብቁ (ማቴዎስ 24፡9-14) 
3. የመከራውን መምጣት ተቀበላችሁ ለእምነታችሁ ዘብ ቁሙ (ማቴዎስ 24፡29-31) 
4. ከመከራው በኋላምን ይከሰታል? (ማቴዎስ 24፡29-3) 
5. እግዚአብሄር በሰጣችሁ መክሊቶች ጌታን አገልግሉ (ማቴዎስ 24፡32-44) 
6. ስለ መጨረሻዎቹ ቀኖች እምነት ይኑረን (ማቴዎስ 24፡32-51) 
7. ልክ እንደ ልባሙ (ማቴዎስ 24፡32-51) 
8. ከዓለም ነገሮች ይልቅ ጌታን አብዝታችሁ ውደዱ (ማቴዎስ 24፡32-51) 
9. የነቃችሁ ሁኑ፤ ለፍርድም ተዘጋጁ (ማቴዎስ 24፡37-43) 
10. ዘመኑን ለይተን የምናውቅ ጠቢባን እንሁን (ማቴዎስ 24፡37-51) 

ምዕራፍ 25
1. ሞኝ ክርስቲያኖችና ልባም ክርስቲያኖች (ማቴዎስ 25፡1-12) 
2. ልባችሁን በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ላይ አኑሩ (ማቴዎስ 25፡1-13) 
3. የጌታን ሥራ ሥሩ (ማቴዎስ 25፡14-30) 
4. ወንጌልን በምንችለው መጠን ማስፋፋት አለብን (ማቴዎስ 25፡14-30) 
 
እኛ እያሰራጨነው ባለነው የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል በማመን ዳግም የተወለዱ በርካታ አዳዲስ ክርስቲያኖች በመላው አለም አሉ፡፡ እኛ በእርግጥም ለእነርሱ የሕይወት እንጀራን ልንመግብ እንናፍቃለን፡፡ ነገር ግን ከእኛ በጣም ርቀው ያሉ በመሆናቸው በእውነተኛው ወንጌል ከእነርሱ ጋር ሕብረት ማድረግ አስቸጋሪ ነው፡፡
ስለዚህ የእነዚህን የነገስታት ንጉስ የሆነው የኢየሱስ ክርስቶስ ሕዝቦች መንፈሳዊ ፍላጎቶች ለማሟላት ደራሲው በኢየሡስ ክርስቶስ ቃል በማመን የሐጢያቶቻቸውን ስርየት የተቀበሉ ሰዎች እምነታቸውን ለመከላከልና መንፈሳዊ ሕይወታቸውን ለመደገፍ ንጹሕ የሆነውን የእርሱን ቃል መመገብ እንዳለባቸው ይናገራል፡፡ በእነዚህ መጽሐፎች ውስጥ ያሉት ስብከቶች መንፈሳዊ ዕድገታቸውን ለማነጽ ሲባል ዳግም የተወለዱትን የሚመግቡ ትኩስ የሕይወት እንጀራ ሆነው ተዘጋጅተዋል፡፡
እግዚአብሄር በቤተክርስቲያኑና በአገልጋዮቹ አማካይነት ይህንን የሕይወት እንጀራ በማቅረብ ይቀጥላል፡፡ የእግዚአብሄር በረከቶች ከውሃውና ከመንፈሱ ወንጌል ዳግም በተወለዱና ከእኛም ጋር በኢየሱስ ክርስቶስ እውነተኛ መንፈሳዊ ሕብረት እንዲኖራቸው ከሚሹ ሰዎች ሁሉ ጋር ይሁኑ፡፡
更多
The New Life Mission

参加我们的调查

您是如何了解到我们的?