Search

免费电子书和有声读物

约翰福音

阿姆哈拉语 40

በዮሐንስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅷ) - የተባረከ ሕይወት የሰጠን ጌታ

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928230020 | 页码 286

下载免费电子书和有声读物

选择您喜欢的文件格式,安全下载到手机、电脑或平板电脑,随时随地阅读和收听讲道集。所有电子书和有声读物都完全免费。

您可以通过下方播放器收听有声读物。🔻
拥有平装书
在亚马逊购买平装书
የማውጫ ሰሌዳ
 
መቅድም 
1. ክብራማውን ሕይወት ተስፋ በማድረግ ኑሩ (ዮሐንስ 17፡4-8) 
2. የጌታ ጸሎት የመጨረሻው ጥያቄው (ዮሐንስ 17፡1-8) 
3. ኢየሱስን ማሳደድ ትልቅ ነገር እንደሆነ አደርጋችሁ አትቁጠሩት (ዮሐንስ 18፡12-24) 
4. ኢየሱስ አዳኝና ንጉሣችን (ዮሐንስ 18፡25-40) 
5. የእግዚአብሄርን እውነት አሰላስሉ (ዮሐንስ 18፡28-40) 
6. እንደ ይሁዳ አትኑሩ (ዮሐንስ 18፡1-14) 
7. የትንሣኤው እምነት ይኑራችሁ (ዮሐንስ 19፡38-20፡31) 
8. ጌታ ያሳየንን ፍቅር እወቁና በእርሱም እመኑ (ዮሐንስ 19፡1-11) 
9. ኢየሱስን የሚቃወሙ የሐሰት እምነቶች (ዮሐንስ 19፡12-37) 
10. ጻድቃን አዲስ ሕይወት አላቸው (ዮሐንስ 20፡11-31) 
11. በተነሳው ኢየሱስ እመኑ (ዮሐንስ 20፡19-31) 
12. ኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ ተስፋ ሰጥቶናል (ዮሐንስ 20፡19-23) 
13. ጌታ ይወደናል (ዮሐንስ 21፡1-20) 
 
‹‹እግዚአብሄርን ያየው አንድ ስንኳ የለም፤ በአባቱ ዕቅፍ ያለው አንድ ልጁ እርሱ ተረከው›› ተብሎ ተጽፎዋል፡፡ (ዮሐንስ 1፡18)
ኢየሱስ የእግዚአብሄርን ፍቅር እንደምን ፍጹም አድርጎ ገለጠልን! የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል እንዴት ያለ ፍጹም የደህንነት እውነት ነው! በውሃና በደም በመጣው በኢየሱስ ላይ ባለን እምነት አማካይነት ደህንነታችንን በማግኘታችን ፈጽሞ አንጸጸትም፡፡ (1ኛ ዮሐንስ 5፡6)
更多
The New Life Mission

参加我们的调查

您是如何了解到我们的?