Search

免费电子书和有声读物

路加福音

阿姆哈拉语 50

በሉቃስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅶ) - በመጨረሻው ዘመን የተገለጡ የእግዚአብሄር ጻድቅ ባሮች

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928239429 | 页码 272

下载免费电子书和有声读物

选择您喜欢的文件格式,安全下载到手机、电脑或平板电脑,随时随地阅读和收听讲道集。所有电子书和有声读物都完全免费。

您可以通过下方播放器收听有声读物。🔻
拥有平装书
在亚马逊购买平装书
የማውጫ ሰሌዳ
 
መቅድም 
1. የነገስታት ንጉስ የሆነውን ማወቅና ለእርሱም ታማኝ መሆን ይገባናል (ሉቃስ 19:12-27) 
2. እኛን በመምረጡ ለጸጋው ጌታን እናመስግነው (ሉቃስ 19:28-40) 
3. ለጌታ ታስፈልጉታላችሁ (ሉቃስ 19:28-40) 
4. የጌታን ጥማት የምናረካ ሰዎች እንሁን (ሉቃስ 19:28-40) 
5. ለሺህው አመት መንግስት ተስፋ አላችሁን; (ሉቃስ 20:27-38) 
6. በእግዚአብሄር ጽድቅ ቃል እመኑ (ሉቃስ 21:5-38) 
7. ኢየሱስ ሁሉን ቻይ አምላክ ነው (ሉቃስ 22:7-38) 
8. ሊመጡ ያሉትን ፈተናዎች በእምነት ለማሸነፍ ወደ ኢየሱስ ጸልዩ (ሉቃስ 22:39-46) 
9. ለእኔ አታልቅሱ ነገር ግን ለራሳችሁና ለልጆቻችሁ አልቅሱ (ሉቃስ 23:26-38) 
10. እስከ መጨረሻው የሚጸና እርሱ ይድናል (ሉቃስ 23:26-49) 
11. የተነሳው ጌታ የትንሳኤን ተስፋ ሰጥቶናል (ሉቃስ 24:13-53) 
12. የእግዚአብሄርን ስራ አስቡ (ሉቃስ 24:36-53) 
 
የአለምን ታሪክ በሙሉ ያንቀሳቀሰው ኢየሱስ ክርስቶስ ነው፡፡ ጌታችን ሰዎችን ሁሉ ከአለም ሐጢያቶች ለማዳን ወደዚህ ምድር መጣ፡፡ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ለምናምነውም የአዲስ ሕይወት እንጀራ ሆነ፡፡ ጌታችን እናንተንና እኔን ፈልጎ የመጣው በሐጢያቶቻችን ለሲዖል ታጭተን ለነበርነው ለእኛ ይህንን አዲስ ሕይወት ለመስጠት ነበር፡፡
更多
The New Life Mission

参加我们的调查

您是如何了解到我们的?