Search

LIVRES NUMÉRIQUES ET LIVRES AUDIO GRATUITS

L’Evangile selon Jean

Amharique 38

በዮሐንስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (VI) - ለጠፉት በጎች (I)

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928241415 | Pages 304

Téléchargez des livres numériques et livres audio GRATUITS

Choisissez votre format de fichier préféré et téléchargez-le en toute sécurité sur votre appareil mobile, PC ou tablette pour lire et écouter les collections de sermons n'importe quand et n'importe où. Tous les livres numériques et livres audio sont entièrement gratuits.

Vous pouvez écouter le livre audio via le lecteur ci-dessous. 🔻
Possédez un livre broché
Téléchargement gratuit de livres audio
የማውጫ ሰሌዳ 

መቅድም 
1. ወደ ሰሊሆም መጥመቂያ መሄድና መታጠብ አለብን? (ዮሐንስ 9፡1-12) 
2. በትክክል ኢየሱስ ክርስቶስን የተገናኙ ሰዎች (ዮሐንስ 9፡1-12) 
3. ዓይኖቹ ከተፈወሱለት ዕውር ሰው በስተ ጀርባ ያለው ምሥጢር (ዮሐንስ 9፡8-41) 
4. በኢየሱስ መለኮትነት የሚያምኑ አማኞች በወንጌል በማመን ደህንነትን ይቀበላሉ (ዮሐንስ 9፡8-41) 
5. ጌታ መረገም የነበረብንን ሰዎች አድኖናል (ዮሐንስ 9፡1-7) 
6. ኢየሱስ ክርስቶስን አዳኛችሁ አድርጎ በሚያምነው እምነታችሁ ጸንታችሁ ቁሙ (ዮሐንስ 10፡1-6) 
7. ኢየሱስ የደህንነት በር ነው (ዮሐንስ 10፡1-19) 
8. ጌታ መልካሙ እረኛችን እንደሆነ ማመን አለብን (ዮሐንስ 10፡1-18) 
9. ጌታ መልካም እረኛ ነው (ዮሐንስ 10፡7-16) 
10. ጌታ መልካም እረኛችንም ደግሞ ነው (ዮሐንስ 10፡11-18) 
11. ጌታ መልካም እረኛዬ ነው (ዮሐንስ 10፡1-10) 
12. የእረኛውን ድምጽ አድምጡ (ዮሐንስ 10፡1-18) 
13. በቃሉ ላይ ባለን እምነታችን ተማምነን እንውጣ (ዮሐንስ 10፡1-18) 
14. ኢየሱስ እርሱ ክርስቶስ መሆኑን በግልጥ እወቁና ያለ ማመንታት እንደዚያ እመኑ (ዮሐንስ 10፡17-27) 
15. ጌታ አልዓዛርን አስነሳው (ዮሐንስ 11፡1-44) 
16. ጌታ የሰጠውን የዘላለም ሕይወትና ትንሣኤ ተስፋ በማድረግ እንኑር (ዮሐንስ 11፡15-46) 
17. የሞትን ችግር የፈታው ኢየሱስ ክርስቶስ (ዮሐንስ 12፡20-33) 
 
በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል የተገለጠው የእግዚአብሄር ፍቅር 
 
እንዲህ ተብሎ ተጽፎዋል፡- ‹‹መቼም ቢሆን እግዚአብሄርን የያው አንድ ስንኳ የለም፡፡ በአባቱ እቅፍ ያለ አንድ ልጅ እርሱ ተረከው፡፡›› (ዮሐንስ 1፡18) 
ኢየሱስ የእግዚአብሄርን ፍቅር እንዴት ፍጹም አድርጎ ገለጠው! የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል ምንኛ ፍጹም የሆነ የደህንነት እውነት ነው! በውሃና በደም በመጣው በኢየሱስ ላይ ባለን እምነት ደህንነታችንን በማግኘታችን በጭራሽ አንጸጸትም፡፡ (1ኛ ዮሐንስ 5፡6) 
ሁላችሁም የእግዚአብሄርን ፍቅር በገለጠው በኢየሱስ ክርስቶስ እንድታምኑ፣ በእርሱ ፍቅር ላይ ያላችሁን እምነትም በልባችሁ ውስጥ እንድታኖሩና በየቀኑም ይህንን ፍቅር ለማስፋፋት እንድትኖሩ እመኛለሁ፡፡ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል አማካይነት ከእግዚአብሄር ጋር ተገናኝታችሁ የሐጢያት ስርየትን በረከት እንድታገኙ እመኛለሁ፡፡ 
Plus
The New Life Mission

Participez à notre enquête

Comment avez-vous entendu parler de nous ?