Search

LIVRES, eBOOK,
ET LIVRES AUDIO GRATUITS

Le Tabernacle

Amharique 9

የመገናኛው ድንኳን፡ የኢየሱስ ክርስቶስ ስዕላዊ መግለጫ (I)

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928200207 | Pages 381

Téléchargez des livres numériques et livres audio GRATUITS

Choisissez votre format de fichier préféré et téléchargez-le en toute sécurité sur votre appareil mobile, PC ou tablette pour lire et écouter les collections de sermons n'importe quand et n'importe où. Tous les livres numériques et livres audio sont entièrement gratuits.

Vous pouvez écouter le livre audio via le lecteur ci-dessous. 🔻
Possédez un livre broché
Téléchargement gratuit de livres audio
ማውጫ
 
መግቢያ 
1. በመገናኛው ድንኳን ውስጥ የተገለጠው የሐጢያተኞች ደህንነት (ዘጸዓት 27፡9-21) 
2. ስለ እኛ የተሰቃየው ጌታችን (ኢሳይያስ 52፡13-53፡9) 
3. ያህዌህ ሕያው አምላክ (ዘጸዓት 34፡1-8) 
4. እግዚአብሄር ሙሴን ወደ ሲና ተራራ የጠራበት ምክንያት (ዘጸዓት 19፡1-6) 
5. እስራኤላውያን በመገናኛው ድንኳን ውስጥ እንዴት መስዋዕቶችን ያቀርቡ እንደነበር፡- ታሪካዊው ዳራ (ዘፍጥረት 15፡1-21) 
6. በግርዘቱ ኪዳን ውስጥ የጸናው የእግዚአብሄር ተስፋ አሁንም ለእኛ ይሰራል (ዘፍጥረት 17፡1-14) 
7. የእምነትን መሠረት የጣሉት የመገናኛው ድንኳን የግንባታ ቁሶች (ዘጸዓት 25:1-9) 
8. የመገናኛው ድንኳን አደባባይ የመግቢያ በር ቀለም (ዘጸዓት 27:9-19) 
9. በሚቃጠለው መስዋዕት መሰውያ የተገለጠው እምነት (ዘጸዓት 27:1-8) 
10. በመታጠቢያው ሰን የተገለጠው እምነት (ዘጸዓት 30:17-21) 
11. የደህንነት ምስክርነቶች 
 
በመገናኛው ድንኳን ውስጥ የተደበቀውን እውነት ማግኘት የምንችለው እንዴት ነው? ለዚህ ጥያቄ ትክክለኛውን መልስ መረዳትና ማወቅ የምንችለው የመገናኛው ድንኳን እውነተኛ ጭብጥ የሆነውን የውሃውንና የመንፈሱን ወንጌል በማወቅ ብቻ ነው፡፡
በመገናኛው ድንኳን አደባባይ የመግቢያ በር ላይ የተገለጡት ሰማያዊው፤ ሐምራዊው፤ ቀዩና ጥሩው በፍታ በአዲስ ኪዳን ዘመን የሰውን ዘር ያዳኑትን የኢየሱስ ክርስቶስ ስራዎች ያሳዩናል፡፡ በዚህ መንገድ የብሉይ ኪዳኑ የመገናኛው ድንኳን ቃልና የአዲስ ኪዳን ቃል ልክ እንደ ጥሩው በፍታ እርስ በርሳቸው በጣም የተቆራኙና የተያያዙ ናቸው፡፡ ነገር ግን ይህ እውነት በክርስትና ውስጥ ላለ ለእያንዳንዱ እውነት ፈላጊ ሰው ለረጅም ጊዜ መደበቁ ያሳዝናል፡፡
ኢየሱስ ክርስቶስ ወደዚህ ምድር በመምጣት በዮሐንስ ተጠመቀ፡፡ በመስቀል ላይም ደሙን አፈሰሰ፡፡ ማናችንም የውሃውንና የመንፈሱን ወንጌል ሳናስተውልና ሳናምን በመገናኛው ድንኳን ውስጥ የተገለጠውን እውነት ማግኘት አንችልም፡፡ አሁን ይህንን የመገናኛውን ድንኳን እውነት መማርና በእርሱም ማመን አለብን፡፡ ሁላችንም በመገናኛው ድንኳን አደባባይ ላይ ባለው በሰማያዊው፤ በሐምራዊው፤ በቀዩ ማግና በጥሩ በፍታ በር የገለጠውን እውነት መረዳትና ማመን ያስፈልገናል፡፡
Plus
Livre imprimé gratuity
Ajouter des livres au Panier.

Livres liés à ce titre

The New Life Mission

Participez à notre enquête

Comment avez-vous entendu parler de nous ?