Search

LIVRES NUMÉRIQUES ET LIVRES AUDIO GRATUITS

La Première Epître de Jean

Amharique 15

የፖል ሲ. ጆንግ መንፈሳዊ ዕድገት ቁጥር 4 - የመጀመሪያይቱ የዮሐንስ መልዕክት (Ⅱ)

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928209736 | Pages 350

Téléchargez des livres numériques et livres audio GRATUITS

Choisissez votre format de fichier préféré et téléchargez-le en toute sécurité sur votre appareil mobile, PC ou tablette pour lire et écouter les collections de sermons n'importe quand et n'importe où. Tous les livres numériques et livres audio sont entièrement gratuits.

Vous pouvez écouter le livre audio via le lecteur ci-dessous. 🔻
Possédez un livre broché
Téléchargement gratuit de livres audio
የማውጫ ሰሌዳ
 
መቅድም 

ምዕራፍ 3
1. በአጋፔ ፍቅር ወደ እኛ የመጣው ጌታችን (1ኛ ዮሐንስ 3፡1-8) 
2. በእግዚአብሄር ፊት መስራት የማይገባን ሐጢያት ምን ዓይነት ነው? (1ኛ ዮሐንስ 3፡9-16) 
3. የእግዚአብሄርን ትዕዛዛት የሚጠብቅ ሰው በእርሱ ይኖራል (1ኛ ዮሐንስ 3፡17-24) 

ምዕራፍ 4
1. መናፍስት ከእግዚአብሄር ሆነው እንደሆነ ምርምሩ (1ኛ ዮሐንስ 4፡1-6) 
2. ከአሁን ጀምሮ መኖር የሚገባን እንዴት ነው? (1ኛ ዮሐንስ 4፡7-13) 
3. በእግዚአብሄር ፍቅር መኖር ይገባናል (1ኛ ዮሐንስ 4፡16-21) 

ምዕራፍ 5
1. ከሐጢያቶቻችን ሁሉ ነጻ የሚያወጣን እውነት ምንድነው? (1ኛ ዮሐንስ 5፡1-4) 
2. ከእግዚአብሄር የተወለደ ማነው? (1ኛ ዮሐንስ 5፡4-8) 
3. የምናምነው ምንድነው? (1ኛ ዮሐንስ 5፡1-11) 
4. ከሐጢያቶቻችን የታደገን እውነት ምንድነው? (1ኛ ዮሐንስ 5፡1-12) 
5. ከሐጢያቶቻችን ሁሉ ያዳነን ተጨባጭ ማስረጃ፡፡ (1ኛ ዮሐንስ 5፡8-13) 
6. አንድ ወንድም ሞት የማይገባውን ሐጢያት ቢሰራ በሕይወት ያኖረው ዘንድ እግዚአብሄርን ይለምን (1ኛ ዮሐንስ 5፡16-19) 
7. እርሱ እውነተኛ አምላክና የዘላለም ሕይወት ነው (1ኛ ዮሐንስ 5፡20) 
8. ሁልጊዜም ጎዶሎዎች ብንሆንም የእግዚአብሄር ፍጹም ፍቅር ከዓለም ሐጢያቶች አድኖናል (1ኛ ዮሐንስ 5፡1-21) 
 
ሐጢያተኞችን ሁሉ ከሐጢያቶቻቸው ለማዳን በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል በመጣው አምላክና አዳኝ በሆነው በኢየሱስ የሚያምን ሰው ከሐጢያቶቹ ሁሉ ይድናል፤ የእግዚአብሄር አብ ልጅም ይሆናል፡፡ የመጀመሪያይቱ የዮሐንስ መልዕክት አምላክ የሆነው ኢየሱስ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ወደ እኛ እንደመጣና እርሱም የእግዚአብሄር አብ ልጅ እንደሆነ ይናገራል፡፡ በሌላ አነጋገር መጽሐፉ በአብዛኛው የሚያተኩረው ኢየሱስ አምላክ በመሆኑ ላይ ነው፡፡ 91ኛ ዮሐንስ 5፡20) በምዕራፍ 5 ላይም የውሃውንና የመንፈሱን ወንጌል በተጨባጭ ይመሰክራል፡፡
Plus
Livre imprimé gratuity
Ajouter des livres au Panier.
The New Life Mission

Participez à notre enquête

Comment avez-vous entendu parler de nous ?