Search

LIVRES NUMÉRIQUES ET LIVRES AUDIO GRATUITS

L’Evangile selon Jean

Amharique 36

በዮሐንስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅳ) - በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ከኢየሱስ ጋር ተገናኝታችኋልን?

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928238798 | Pages 424

Téléchargez des livres numériques et livres audio GRATUITS

Choisissez votre format de fichier préféré et téléchargez-le en toute sécurité sur votre appareil mobile, PC ou tablette pour lire et écouter les collections de sermons n'importe quand et n'importe où. Tous les livres numériques et livres audio sont entièrement gratuits.

Vous pouvez écouter le livre audio via le lecteur ci-dessous. 🔻
Possédez un livre broché
Téléchargement gratuit de livres audio
የማውጫ ሰሌዳ

መቅድም 
1. የስጋ አስተሳሰቦቻችሁን ጣሉ (ዮሐንስ 2፡1-11) 
2. ኢየሱስ የዓለምን ሐጢያቶች አስወገደ (ዮሐንስ 1፡29) 
3. ፍጹም ሕይወትና ፍጹም ደስታ (ዮሐንስ 2፡1-11) 
4. እግዚአብሄር ልጁን ለምን ወደዚህ ዓለም ላከው? (ዮሐንስ 3፡16-2) 
5. ለዘላለም የሚመነጨውን ውሃ የሰጠው ኢየሱስ (ዮሐንስ 4፡1-26፤39-42) 
6. ከኢየሱስ ቃል የተነሳ በጣም ብዙዎች አመኑ (ዮሐንስ 4፡27-42) 
7. ከሐጢያት የመዳናችን ማስረጃው (ዮሐንስ 5፡30-38) 
8. የሕይወትን እንጀራ ብሉ (ዮሐንስ 6፡1-13) 
9. ለማይጠፋ መብል ሥሩ (ዮሐንስ 6፡26-39) 
10. ከሰማይ የወረደ እውነተኛ እንጀራ የሆነውን የኢየሱስን ስጋና ደም መብላት እውነተኛ እምነት ነው (ዮሐንስ 6፡52-59) 
11. የኢየሱስን ስጋና ደም በመብላት ሐጢያት አልባ ሆናችኋልን? (ዮሐንስ 6፡60-69) 
12. የዘላለም ሕይወት ቃል፡ የኢየሱስ ስጋና ደም (ዮሐንስ 6፡60-71) 
13. በጽኑ ልብ የሠራው ኢየሱስ (ዮሐንስ 7፡1-36) 
14. ኢየሱስ የእግዚአብሄር ልጅና ራሱም አምላክ እንደሆነ ማወቅና ማመን አለብን (ዮሐንስ 7፡28-53) 
15. ጌታ የሰጠን ዘላለማዊ ስርየት (ዮሐንስ 8፡1-12) 
16. ኢየሱስ የተናገራቸው ቃሎች በሙሉ እውነት ናቸው (ዮሐንስ 8፡13-19) 
17. ከእግዚአብሄር የሆነ እርሱ የእግዚአብሄርን ቃሎች ይሰማል (ዮሐንስ 8፡25-47) 
 
እንዲህ ተብሎ ተጽፎዋል፡- ‹‹እግዚአብሄርን አንድስ ስንኳ ያየው የለም፡ በእቅፉ ያለው አንድ ልጁ ተረከው፡፡›› (ዮሐንስ 1፡18) ኢየሱስ የእግዚአብሄርን ፍቅር እንደምን ፍጹም አድርጎ ገለጠልን! የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል እንዴት ያለ ፍጹም የደህንነት እውነት ነው! በውሃና በደም በመጣው በኢየሱስ ላይ ባለን እምነት አማካይነት ደህንነታችንን በማግኘታችን ፈጽሞ አንጸጸትም፡፡ (1ኛ ዮሐንስ 5፡6)
አሁን የእርሱ ሐጢያት አልባ ሕዝብ ሆነናል፡፡ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል የሚያምን ሁሉ ዘላለማዊውን የሐጢያቶች ስርየት መቀበልና የዘላለምንም ሕይወት ማግኘት ይችላል፡፡
Plus
The New Life Mission

Participez à notre enquête

Comment avez-vous entendu parler de nous ?