Search

LIVRES NUMÉRIQUES ET LIVRES AUDIO GRATUITS

L’Evangile selon Luc

Amharique 48

በሉቃስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (V) - እኛ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል የምናምን አገልጋዮች ነን

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928230167 | Pages 319

Téléchargez des livres numériques et livres audio GRATUITS

Choisissez votre format de fichier préféré et téléchargez-le en toute sécurité sur votre appareil mobile, PC ou tablette pour lire et écouter les collections de sermons n'importe quand et n'importe où. Tous les livres numériques et livres audio sont entièrement gratuits.

Vous pouvez écouter le livre audio via le lecteur ci-dessous. 🔻
Possédez un livre broché
Téléchargement gratuit de livres audio
የማውጫ ሰሌዳ
 
መቅድም 
1. ወደ መስቀሉ መልዕክት የገባ ሁሉ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ያምናል (ሉቃስ 13:22-29) 
2. የውሃውንና የመንፈሱን ወንጌል ብድራትን መመለስ ለማይችሉ ሰዎች ስበኩ (ሉቃስ 14:12-24) 
3. ራሳችንን በመካድ ብቻ የጌታ ደቀ መዛሙርት መሆን እንችላለን? (ሉቃስ 14:25-33) 
4. ጌታን መከተል የምትፈልጉ ከሆነ በመጀመሪያ አስሉና ከዚያም ተከተሉ (ሉቃስ 14:25-35) 
5. በራሳችሁ በመታመን ፋንታ በእግዚአብሄር ቃል እመኑ (ሉቃስ 14:31-35) 
6. የጠፉ ነፍሳት (ሉቃስ 15:1-10) 
7. ፍቅርንና ምህረትን ማሳየት የሚሻ ጌታ (ሉቃስ 15:1-32) 
8. እኛም እንደ አባካኙ ልጅ ነበርን (ሉቃስ 15:11-24) 
9. የራሳችንን ጽድቅ እንጣልና የእግዚአብሄርን ጽድቅ እንወቅ (ሉቃስ 15:11-32) 
10. ተስፋችን በዘላለማዊው መንግሥት ውስጥ ነው (ሉቃስ 16:1-13) 
11. በዓመጻ ገንዘብ ለራሳችሁ ወዳጆች አድርጉ (ሉቃስ 16:1-13) 
12. ፈጽሞ የማይለወጥ እውነተኛ ደህንነት (ሉቃስ 16:14-17) 
13. ከእንቅልፍ ለመነሣት ጊዜው አሁን ነው (ሉቃስ 16:19-25) 
 
የአለምን ታሪክ በሙሉ ያንቀሳቀሰው ኢየሱስ ክርስቶስ ነው፡፡ ጌታችን ሰዎችን ሁሉ ከአለም ሐጢያቶች ለማዳን ወደዚህ ምድር መጣ፡፡ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ለምናምነውም የአዲስ ሕይወት እንጀራ ሆነ፡፡ ጌታችን እናንተንና እኔን ፈልጎ የመጣው በሐጢያቶቻችን ለሲዖል ታጭተን ለነበርነው ለእኛ ይህንን አዲስ ሕይወት ለመስጠት ነበር፡፡
Plus
The New Life Mission

Participez à notre enquête

Comment avez-vous entendu parler de nous ?