Search

ספרים מודפסים,
ספרים אלקטרונים וספרי אודיו חינמיים

חזון יוחנן

אמהרית 67

በልባችሁ ውስጥ ግራ መጋባትና ባዶነት ካለ የእውነትን ብርሃን ፈልጉ (I)

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928261055 | עמודים 349

חינם הורד ספרים אלקטרוניים וספרי שמע

בחר את תבנית הקובץ המועדפת עליך והורד בבטחה למכשיר הנייד, המחשב או הטאבלט שלך כדי לקרוא ולהאזין לאוספי הדרשות בכל זמן ומקום. כל הספרים האלקטרוניים וספרי השמע ניתנים לחלוטין בחינם.

🔻ניתן להאזין לספר השמע באמצעות הנגן שלמטה.
היה בעלים של ספר בכריכה רכה
קנה ספר בכריכה רכה באמזון
የማውጫ ሰሌዳ
 
መቅድም 
1. ጌታ ከሐጢያቶች የሚያድነው ማንን ነው? (ሉቃስ 23፡32-43) 
2. የክርስቶስ ሙሽሪቶች መሆን የምንችለው እንዴት ነው? (ዮሐንስ 2፡1-11) 
3. የተለገሰን ደህንነት ከዓለማዊ ሐይማኖት ጋር ምንም የሚያገናኘው ነገር የለም (ዮሐንስ 4፡19-26) 
4. የተሰቀለው ኢየሱስ በሰው ዘር ሊታዘንለት አይገባውም (ሉቃስ 23፡26-31) 
5. የሰው ዘር ብቸኛው ተስፋ የተቀደሰው ዘር ነው (ኢሳይያስ 6፡1-13) 
6. ጌታ በጭራሽ ዳግመኛ እንዳንጠማ የሕይወትን ውሃ ሰጥቶናል (ዮሐንስ 4፡4-14) 
7. ልክ እንደ ደረቁ አጥንቶች በነበርን ጊዜ እግዚአብሔር ሕያው እስትንፋስን ተነፈሰብንና ወደ ሕይወት መለሰን (ሕዝቅኤል 37፡ 1-14) 
 
ይህ መጽሐፍ ዘግይቶ በተከሰተው ጥንታዊ ታሪክ ውስጥ የተፈጠረው የኒቅያውያን የሐይማኖት መግለጫ ምን ያህል በዛሬው ክርስትና ውስጥ መጥፎ ተጽዕኖ እንዳሳደረ ያብራራል፡፡
በዚህ ዘመን ዳግመኛ የመወለድን እውነት ለመገናኘት ጥቂት ጨምራችሁ ማጥናት አለባችሁ፡፡ እስከ አሁን ድረስ ስላመናችሁበትም የእምነት መግለጫ ይበልጥ በጥልቀት ማጥናት ያስፈልጋችኋል፡፡
አሁን ከኒቅያውያን የሐይማኖት መግለጫ ውስጥ የተገደፈውንና በአጥማቂው ዮሐንስ በኩል የሆነውን የኢየሱስ ጥምቀት ትርጉም ማወቅ አለባችሁ፡፡ በመሆኑም ይህ በልባችሁ ውስጥ እውነተኛ ደስታን ለመቀበል ዕድል ሊሆን ይገባል፡፡
አሁን ኢየሱስ በተቀበለው ጥምቀት ውስጥ ያለውን የውሃና የመንፈስ ወንጌል እውነተኛ ዋጋ ትገነዘባላችሁ፡፡ ኢየሱስ ከአጥማቂው ዮሐንስ የተቀበለው ጥምቀት ቃል ምን ያህል በነፍሳችሁ ላይ ተጽዕኖ እንደሳደረ ይበልጥ በጥልቀትና በግልጥ ወደ ማወቅ ትመጡና በእምነት ለእግዚአብሄር ክብርን ትሰጣላችሁ፡፡
עוד
ספר מודפס בחינם
הוסף ספרים לעגלה.
The New Life Mission

השתתף בסקר שלנו

איך שמעת עלינו?