Search

ספרים אלקטרוניים וספרי אודיו חינמיים

הבשורה על פי יוחנן

אמהרית 18

በዮሐንስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅰ) - አንድያ ልጅ በሆነው በኢየሱስ በኩል የተገለጠው የእግዚአብሄር ፍቅር (Ⅰ)

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928209996 | עמודים 449

חינם הורד ספרים אלקטרוניים וספרי שמע

בחר את תבנית הקובץ המועדפת עליך והורד בבטחה למכשיר הנייד, המחשב או הטאבלט שלך כדי לקרוא ולהאזין לאוספי הדרשות בכל זמן ומקום. כל הספרים האלקטרוניים וספרי השמע ניתנים לחלוטין בחינם.

🔻ניתן להאזין לספר השמע באמצעות הנגן שלמטה.
היה בעלים של ספר בכריכה רכה
קנה ספר בכריכה רכה באמזון
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 

ምዕራፍ 1
1. ኢየሱስ ክርስቶስ ሕይወታችን (ዮሐንስ 1፡1-4) 
2. ከእግዚአብሄር መወለድ አለብን (ዮሐንስ 1፡12-18) 
3. አንድያ ልጅ በሆነው በኢየሱስ በኩል የተገለጠው የእግዚአብሄር ፍቅር (ዮሐንስ 1፡15-18) 
4. አጥማቂው ዮሐንስ የመሰከረው እውነት (ዮሐንስ 1፡19-28) 
5. ኢየሱስ የዓለምን ሐጢያቶች በሙሉ ለመሸከሙ መጽሐፍ ቅዱሳዊው ማስረጃ (ዮሐንስ 1፡29-39) 
6. በእግዚአብሄር ቃል ብቻ የሚያምን እምነት (ዮሐንስ 1፡1-8) 
7. ከዚህ በላይ ይበልጥ ልንደሰት አንችልም (ዮሐንስ 1፡29-31) 
8. ፈጣሪያችን የጎበኘን እንዴት ባለ ምልከታ ነው? (ዮሐንስ 1፡1-13) 
9. አጥማቂው ዮሐንስ ማነው? (ዮሐንስ 1፡19-42) 

ምዕራፍ 2
1. ኢየሱስን በልባችን ብንቀበል ደስተኞች ነን (ዮሐንስ 2፡1-11) 
2. የእግዚአብሄርን በረከቶች ማጣጣም የምንችለው የእግዚአብሄርን ቃል ስንታዘዝ ብቻ ነው (ዮሐንስ 2፡5) 

ምዕራፍ 3
1. ይህንን መንገድ በማወቅና በማመን ዳግመኛ መወለድ አለብን (ዮሐንስ 3፡1-6) 
2. እግዚአብሄር በሰጠው የውሃና የመንፈስ ወንጌል ታምናላችሁን? (ዮሐንስ 3፡1-8) 
3. ዳግመኛ እንድንወለድ የሚያስችለን ምንድነው? (ዮሐንስ 3፡1-15) 
4. በእርግጥ የእግዚአብሄርን ፍቅር ታውቃላችሁን? (ዮሐንስ 3፡16) 
5. መንፈሳዊ ሥራን በእምነት እንሥራ (ዮሐንስ 3፡16-17) 
 
በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል የተገለጠው የእግዚአብሄር ፍቅር 
 
እንዲህ ተብሎ ተጽፎዋል፡- ‹‹መቼም ቢሆን እግዚአብሄርን የያው አንድ ስንኳ የለም፡፡ በአባቱ እቅፍ ያለ አንድ ልጅ እርሱ ተረከው፡፡›› (ዮሐንስ 1፡18) 
ኢየሱስ የእግዚአብሄርን ፍቅር እንዴት ፍጹም አድርጎ ገለጠው! የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል ምንኛ ፍጹም የሆነ የደህንነት እውነት ነው! በውሃና በደም በመጣው በኢየሱስ ላይ ባለን እምነት ደህንነታችንን በማግኘታችን በጭራሽ አንጸጸትም፡፡ (1ኛ ዮሐንስ 5፡6) 
ሁላችሁም የእግዚአብሄርን ፍቅር በገለጠው በኢየሱስ ክርስቶስ እንድታምኑ፣ በእርሱ ፍቅር ላይ ያላችሁን እምነትም በልባችሁ ውስጥ እንድታኖሩና በየቀኑም ይህንን ፍቅር ለማስፋፋት እንድትኖሩ እመኛለሁ፡፡ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል አማካይነት ከእግዚአብሄር ጋር ተገናኝታችሁ የሐጢያት ስርየትን በረከት እንድታገኙ እመኛለሁ፡፡ 
עוד
The New Life Mission

השתתף בסקר שלנו

איך שמעת עלינו?