Search

ספרים מודפסים,
ספרים אלקטרונים וספרי אודיו חינמיים

ספר בראשית

אמהרית 22

በዘፍጥረት ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅰ) - ቅዱስ ስላሴ ለሰዎች ያለው ፈቃድ

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928230464 | עמודים 414

חינם הורד ספרים אלקטרוניים וספרי שמע

בחר את תבנית הקובץ המועדפת עליך והורד בבטחה למכשיר הנייד, המחשב או הטאבלט שלך כדי לקרוא ולהאזין לאוספי הדרשות בכל זמן ומקום. כל הספרים האלקטרוניים וספרי השמע ניתנים לחלוטין בחינם.

🔻ניתן להאזין לספר השמע באמצעות הנגן שלמטה.
היה בעלים של ספר בכריכה רכה
קנה ספר בכריכה רכה באמזון
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 

ምዕራፍ 1
1. መጽሐፍ ቅዱስ የደህንነት ቃል አንጂ የሳይንስ መጽሐፍ አይደለም (ዘፍጥረት 1፡1-2) 
2. በወንጌል እውነት ብርሃን ሆናችኋልን? (ዘፍጥረት 1፡2-3) 
3. ከጨለማ ሥልጣን ወደ ልጁ መንግሥት (ዘፍጥረት 1፡2-5) 
4. አንደኛ ቀን፡ በመጀመሪያ እግዚአብሄር ሰማይንና ምድርን ፈጠረ (ዘፍጥረት 1፡1-5) 
5. ከጠፈር በላይ ያለው ውሃና ከጠፈር በታች ያለው ውሃ (ዘፍጥረት 1፡6-8) 
6. እግዚአብሄር በሁለተኛው ቀን ውሆችን ለየ (ዘፍጥረት 1፡6-8) 
7. የእግዚአብሄርን ፈቃድ ለመፈጸም (ዘፍጥረት 1፡9-13) 
8. በእግዚአብሄር ሥራ ውስጥ ለመሳተፍ (ዘፍጥረት 1፡9-13) 
9. ከሐጢያታችን ሁሉ መዳን የምንችለው ሐጢያታችንን በሙሉ ስናውቅ ብቻ ነው (ዘፍጥረት 1፡9-13) 
10. በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል የሚያምኑ የእግዚአብሄር አገልጋዮች ሊያደርጉት የሚገባቸው ነገር (ዘፍጥረት 1፡14-19) 
11. እግዚአብሄር የክብር ዕቃዎች አድርጎናል (ዘፍጥረት 1፡16-19) 
12. ጻድቅ በእምነት ብቻ ይኖራል (ዘፍጥረት 1፡20-23) 
13. ልቦቻችሁን በእግዚአብሄር ፊት አጽኑ (ዘፍጥረት 1፡20-23) 
14. ከልባቸው በእግዚአብሄር ቃል የሚያምኑ የእምነት ሰዎች ሕይወት (ዘፍጥረት 1፡20-23) 
15. እግዚአብሄር እኛን በአምሳሌ የፈጠረበት ምክንያት (ዘፍጥረት 1፡24-31) 
16. በእግዚአብሄር መልክ ተፈጥረናል (ዘፍጥረት 1፡24-31) 
 
ሐይል የሌለን ብንሆንም የእግዚአብሄር ቃል ሐይል ስላለው ቃሉ ምድር ላይ ሲወድቅ ያለ ችግር ፍሬ ያፈራል፡፡ በተጨማሪም የእግዚአብሄር ቃል ሕያው ስለሆነ ዛሬም፤ ነገም፤ ለዘላለምም የማይለወጥ መሆኑን ራሳችን ማየት እንችላለን፡፡ የእግዚአብሄር ቃል እንደ ሰው ቃሎች ስላይደለ ፈጽሞ አይለወጥም፡፡ ሁሌም የታመነ ነው፡፡ እግዚአብሄር ሲናገር በቃሎቹ መሰረት በትክክል ይፈጸማል፡፡ የእግዚአብሄር ቃል ስልጣን ስላለው እግዚአብሄር ‹‹ብርሃን ይሁን›› ሲል ብርሃን ሆነ፡፡ ‹‹ታላላቅ ብርሃናትና ታናናሽ ብርሃናት ይሁኑ›› ሲል ባዘዘው መሰረት ተፈጸመ፡፡
עוד
The New Life Mission

השתתף בסקר שלנו

איך שמעת עלינו?