Search

ספרים מודפסים,
ספרים אלקטרונים וספרי אודיו חינמיים

האיגרת של פאולוס השליח אל הרומים

אמהרית 34

በሮሜ መጽሐፍ ላይ የተሰጠ ትንታኔ (Ⅰ)

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928238491 | עמודים 441

חינם הורד ספרים אלקטרוניים וספרי שמע

בחר את תבנית הקובץ המועדפת עליך והורד בבטחה למכשיר הנייד, המחשב או הטאבלט שלך כדי לקרוא ולהאזין לאוספי הדרשות בכל זמן ומקום. כל הספרים האלקטרוניים וספרי השמע ניתנים לחלוטין בחינם.

🔻ניתן להאזין לספר השמע באמצעות הנגן שלמטה.
היה בעלים של ספר בכריכה רכה
קנה ספר בכריכה רכה באמזון
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 
1. ጳውሎስ ለአሕዛብ የተላከ ሚሲዮናዊ (ሮሜ 1፡1-32) 
2. እግዚአብሄርን ለመቃወም ለተባበሩ ሰዎች (ሮሜ 2፡1-29) 
3. አይሁዶች ከአሕዛቦች የሚሻሉት በምንድነው? (ሮሜ 3፡1-31) 
4. የሰው ጽድቅ ምንም የሚያኩራራ አይደለም (ሮሜ 4፡1-25) 
5. ከእግዚአብሄር ጋር በጋራ (ሮሜ 5፡1-21) 
6. ከእንግዲህ ወዲህ በሐጢአት መቀጠል አንችልም (ሮሜ 6፡1-23) 
7. በሰው ላይ የሠለጠነው ሕግ (ሮሜ 7፡1-25) 
8. ኩነኔ የሌለባቸው ሰዎች (ሮሜ 8፡1-39) 
9. የሐዋርያው ጳውሎስ ጭንቀት የመጣው ከየት ነው? (ሮሜ 9፡1-33) 
 
የእግዚአብሄር ጽድቅ ጥርት ያለ ነው፡፡ የእግዚአብሄር ጽድቅ በምንም ነገር ሊተካ አይችልም፡፡ ምክንያቱም የእርሱ ጽድቅ ከሰው ጽድቅ የተለየ ነውና፡፡ የእግዚአብሄር ጽድቅ ምን እንደሆነ ማወቅ ያስፈልገናል፤ በእርሱም ማመን ያስፈልገናል፡፡ የእግዚአብሄር ጽድቅ በዋናነት ከሰው ጽድቅ የተለየ ነው፡፡ የሰው ጽድቅ ልክ እንደ መርገም ጨርቅ ነው፡፡ የእግዚአብሄር ጽድቅ ግን ለዘላለም እንደሚያበራ ክቡር ዕንቁ ነው፡፡ የእግዚአብሄር ጽድቅ እያንዳንዱ ሐጢያተኛ የሚፈልገው ዘመናትን አልፎ የሚሄድ ነው፡፡
עוד
The New Life Mission

השתתף בסקר שלנו

איך שמעת עלינו?