Search

ספרים אלקטרוניים וספרי אודיו חינמיים

הבשורה על פי יוחנן

אמהרית 39

በዮሐንስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅶ) - ለጠፉት በጎች (Ⅱ)

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928230013 | עמודים 289

חינם הורד ספרים אלקטרוניים וספרי שמע

בחר את תבנית הקובץ המועדפת עליך והורד בבטחה למכשיר הנייד, המחשב או הטאבלט שלך כדי לקרוא ולהאזין לאוספי הדרשות בכל זמן ומקום. כל הספרים האלקטרוניים וספרי השמע ניתנים לחלוטין בחינם.

🔻ניתן להאזין לספר השמע באמצעות הנגן שלמטה.
היה בעלים של ספר בכריכה רכה
קנה ספר בכריכה רכה באמזון
የማውጫ ሰሌዳ
 
መቅድም 
1. ጌታ ቀድሞውኑም ሐጢያቶቻችንን በሙሉ ማንጻቱን እናውቅ ዘንድ ለማድረግ! (ዮሐንስ 13፡1-17) 
2. ገንዘባችሁን ለሚረባ ዓላማ አውሉት (ዮሐንስ 12፡1-8) 
3. እምነታችሁ ወዳጅ ከሆነው ኢየሱስ ጋር ይተባበር (ዮሐንስ 14፡1-14) 
4. ጌታን የሚወድ ሁሉ በልቡ ውስጥ ሰላም አለው (ዮሐንስ 14፡15-31) 
5. በጸሎት አማካይነት ሐይላችንን እናድሳለን (ዮሐንስ 14፡6-14) 
6. በእግዚአብሄር የሚያምን እምነት ሁሉ እውነተኛ ነው (ዮሐንስ 14፡1-10) 
7. እኛ የጌታ ወዳጆች ሆነናል (ዮሐንስ 15፡11-17) 
8. ጌታን የምትወዱና ትዕዛዛቶቹን የምትጠብቁ ከሆነ በደስታ ትሞላላችሁ (ዮሐንስ 15፡1-17) 
9. ጌታ እውነተኛ የወይን ግንድ ነው፤ እኛም ቅርንጫፎች ነን (ዮሐንስ 15፡1-10) 
10. በእምነት ሕይወታችን ፍሬ እናፍራ (ዮሐንስ 15፡1-9) 
11. ስለ እውነተኛው የእምነት ሕይወት የእግዚአብሄር ትምህርት (ዮሐንስ 15፡1-12) 
12. በጌታ ላይ ተደገፉ (ዮሐንስ 16፡1-21) 
 
እግዚአብሄር ሊያደርግልን የሚፈልገው ነገር ቢኖር በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል አማካይነት ዳግም እንድንወለድ በማድረግ የእርሱ ልጆች ማድረግ ነው፡፡ እኛ ሰዎች በመጀመሪያ የእግዚአብሄር ፍጡራን ሆነን ተወልደናል፡፡ ነገር ግን በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል የሐጢያቶቻችንን ስርይ ብንቀበል የእግዚአብሄር ልጆች ሆነን ዳግም እንወለዳለን፡፡ ይህ ማለት ጌታችን መጥጦ ሐጢያታችንን በሙሉ ካነጻ በኋላ ዕውሮች የነበርን ሰዎች አሁን አይናችን በርቶዋል፡፡
עוד
The New Life Mission

השתתף בסקר שלנו

איך שמעת עלינו?