Search

無料の電子書籍とオーディオブック

ルカによる福音書

アムハラ語 48

በሉቃስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (V) - እኛ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል የምናምን አገልጋዮች ነን

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928230167 | ページ 319

電子書籍とオーディオブックを無料でダウンロード

お好みのファイル形式を選択し、モバイル端末、PC、タブレットに安全にダウンロードして、説教集をいつでもどこでも読んだり聴いたりすることができます。すべての電子書籍とオーディオブックは完全無料です。

下記のプレーヤーでオーディオブックを聴くことができます。🔻
ペーパーバックを所有
Amazonでペーパーバックを購入
የማውጫ ሰሌዳ
 
መቅድም 
1. ወደ መስቀሉ መልዕክት የገባ ሁሉ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ያምናል (ሉቃስ 13:22-29) 
2. የውሃውንና የመንፈሱን ወንጌል ብድራትን መመለስ ለማይችሉ ሰዎች ስበኩ (ሉቃስ 14:12-24) 
3. ራሳችንን በመካድ ብቻ የጌታ ደቀ መዛሙርት መሆን እንችላለን? (ሉቃስ 14:25-33) 
4. ጌታን መከተል የምትፈልጉ ከሆነ በመጀመሪያ አስሉና ከዚያም ተከተሉ (ሉቃስ 14:25-35) 
5. በራሳችሁ በመታመን ፋንታ በእግዚአብሄር ቃል እመኑ (ሉቃስ 14:31-35) 
6. የጠፉ ነፍሳት (ሉቃስ 15:1-10) 
7. ፍቅርንና ምህረትን ማሳየት የሚሻ ጌታ (ሉቃስ 15:1-32) 
8. እኛም እንደ አባካኙ ልጅ ነበርን (ሉቃስ 15:11-24) 
9. የራሳችንን ጽድቅ እንጣልና የእግዚአብሄርን ጽድቅ እንወቅ (ሉቃስ 15:11-32) 
10. ተስፋችን በዘላለማዊው መንግሥት ውስጥ ነው (ሉቃስ 16:1-13) 
11. በዓመጻ ገንዘብ ለራሳችሁ ወዳጆች አድርጉ (ሉቃስ 16:1-13) 
12. ፈጽሞ የማይለወጥ እውነተኛ ደህንነት (ሉቃስ 16:14-17) 
13. ከእንቅልፍ ለመነሣት ጊዜው አሁን ነው (ሉቃስ 16:19-25) 
 
የአለምን ታሪክ በሙሉ ያንቀሳቀሰው ኢየሱስ ክርስቶስ ነው፡፡ ጌታችን ሰዎችን ሁሉ ከአለም ሐጢያቶች ለማዳን ወደዚህ ምድር መጣ፡፡ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ለምናምነውም የአዲስ ሕይወት እንጀራ ሆነ፡፡ ጌታችን እናንተንና እኔን ፈልጎ የመጣው በሐጢያቶቻችን ለሲዖል ታጭተን ለነበርነው ለእኛ ይህንን አዲስ ሕይወት ለመስጠት ነበር፡፡
もっと見る
The New Life Mission

アンケートに答える

当サイトをどのようにお知りになりましたか?