Search

مفت چپھیاں ھوئیاں کتاباں،
برقی کتاباں تے بولیاں ھوئیاں کتاباں

یسوع مسیح تے یوحنا بپتسمہ دین والا

امہاری 21

በአራቱ ወንጌላት ውስጥ በተመዘገበው በኢየሱስ አገልግሎትና በአጥማቂው ዮሐንስ አገልግሎት መካከል ያለው ዝምድና

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928200412 | ورقے 379

ڈاؤن لوڈ کرو مفت ای-کتاباں تے آڈیو کتاباں

اپنی پسندیدہ فائل فارمیٹ چنو تے اپنے موبائل ڈیوائس، پی سی یا ٹیبلٹ تے محفوظ طریقے نال ڈاؤن لوڈ کرو تاں جو تسیں کدے وی، کتھے وی وعظاں دا مجموعہ پڑھ تے سن سکو۔ ساریاں ای-کتاباں تے آڈیو کتاباں بلکل مفت نیں۔

🔻تسیں تھلے دتے گئے پلیئر راہیں آڈیو کتاب سن سکدے او۔
پرنٹڈ کتاب دے مالک بنو
ایمیزون تے پرنٹڈ کتاب خریدو
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 
1. የአጥማቂውን ዮሐንስን አገልግሎት ማወቅና ማመን አለባችሁ (ማርቆስ 1፡1-2) 
2. አጥማቂው ዮሐንስ ያልተሳካለት ሰው አልነበረም (ማቴዎስ 11፡1-14) 
3. በጽድቅ መንገድ የመጣው አጥማቂው ዮሐንስ (ማቴዎስ 17፡1-13) 
4. የአጥማቂውን ዮሐንስን አገልግሎት ተመልከቱት! (ሉቃስ 1፡17-23) 
5. በእግዚአብሄር ክብር ከልብ እንደሰት (ዮሐንስ 1፡1-14) 
6. የሁለቱን የእግዚአብሄር ባሮች አገልግሎቶች ታውቃላችሁን? (ዮሐንስ 1፡30-36) 
7. ኢየሱስ ለምን መጠመቅ አስፈለገው? (ዮሐንስ 3፡22-36) 
8. እውነተኛውን ወንጌልና የኢየሱስን የጽድቅ ምግባር አሰራጩ (ማቴዎስ 3፡1-17) 
9. በአጥማቂው ዮሐንስ ሥራና ለሐጢያታችን ስርየት በሆነው ወንጌል መካከል ያለው ዝምድና (ማቴዎስ 21፡32) 
10. ሐጢያቶቻችሁን ለመደምሰስ የመጣው ኢየሱስ (ማቴዎስ 3፡13-17) 
11. ‹‹እነሆ መልዕክተኛዬን እልካለሁ›› (ማርቆስ 1፡1-5 
12. አጥማቂውን ዮሐንስን በማስተዋል ኢየሱስን እንመን (ሉቃስ 1፡1-17) 
 
ሐይል የሌለን ብንሆንም የእግዚአብሄር ቃል ሐይል ስላለው ቃሉ ምድር ላይ ሲወድቅ ያለ ችግር ፍሬ ያፈራል፡፡ በተጨማሪም የእግዚአብሄር ቃል ሕያው ስለሆነ ዛሬም፤ ነገም፤ ለዘላለምም የማይለወጥ መሆኑን ራሳችን ማየት እንችላለን፡፡ የእግዚአብሄር ቃል እንደ ሰው ቃሎች ስላይደለ ፈጽሞ አይለወጥም፡፡ ሁሌም የታመነ ነው፡፡ እግዚአብሄር ሲናገር በቃሎቹ መሰረት በትክክል ይፈጸማል፡፡ የእግዚአብሄር ቃል ስልጣን ስላለው እግዚአብሄር ‹‹ብርሃን ይሁን›› ሲል ብርሃን ሆነ፡፡ ‹‹ታላላቅ ብርሃናትና ታናናሽ ብርሃናት ይሁኑ›› ሲል ባዘዘው መሰረት ተፈጸመ፡፡
ھور
مفت چپھیاں ھوئیاں کتاباں
ایس چھپی ہوئی کتاب نوں ٹوکری وچ پاؤ

اِس عنوان سے متعلقہ کتابیں

The New Life Mission

ساڈے سروے وچ حصہ پاؤ

تہانوں ساڈے بارے کنج پتہ چلیا؟