Search

免費印刷書籍、
電子書和有聲讀物

የኢዮርብዓምን ሐጢያቶች የተከተሉ መናፍቃን ( II )
  • ISBN9788928241385
  • 頁碼338

阿姆哈拉語 26

የኢዮርብዓምን ሐጢያቶች የተከተሉ መናፍቃን ( II )

Rev. Paul C. Jong

የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 
1. ጣዖት አምልኮ ኑፋቄ እንደሆነ ታውቃላችሁን? (1ኛ ነገሥት 10፡1-29) 
2. የእግዚአብሄር እርግማን በመናፍቃን ላይ (1ኛ ነገሥት 15፡25-34) 
3. እንደ ንጉሥ አክዓብ ያሉ የዛሬዎቹ መናፍቃን (1ኛ ነገሥት 21፡1-26) 
4. አሁንም በዚህ ምድር ላይ የቀሩ የአምላክ ባሮች አሉ (1ኛ ነገሥት 22፡1-40) 
5. አሁን ክርስቲያኖች መመለስና በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ማመን አለባቸው (1ኛ ነገሥት 22፡51-53) 
6. ገንዘብን ብቻ የሚሹ እነዚህ ክርስቲያን መሪዎች እነማን ናቸው? (2ኛ ነገሥት 5፡1-27) 
7. ነገ በዚህ ጊዜ እውነተኛ ደህንነት ምን እንደሆነ ታውቃላችሁ (2ኛ ነገሥት 7፡1-20) 
8. በዛሬው ክርስትና ውስጥ ሐሰተኛ ነቢያቶች እነማን ናቸው? (ማቴዎስ 7፡15-27) 
9. ክርስቶስ ነው ብለው በኢየሱስ የማያምኑ መናፍቃንን ወደ እውነቱ እንምራቸው! (1 ኛ ዮሐንስ 5፡1-12) 
10. ዳግመኛ የተወለዱ ሰዎችን ሕይወት አትግደሉ (ዘፍጥረት 9፡1-7) 
11. እንደ ጣዖት አምላኪው ሰሎሞን በእግዚአብሄር ፊት ጣዖታትን ከማምለክ ለመሸሽ ምን እናድርግ? (1ኛ ነገሥት 9፡1-9) 
12. በሰዎች ነፍሶች ላይ ያነጣጠሩ ሐያል አዳኞች አሉ (ዘፍጥረት 10፡1-14) 
13. የካም ዘሮች ሃያላን የነፍስ አደን አዳኞች (ዘፍጥረት 10፡1-32) 
14. የባቤል ግንብ ትምህርት (ዘፍጥረት 11፡1-9) 
15. እምነታችሁን ድንጋይና ጭቃ በሚመስል ንጹህ እምነት ልትኖሩት ይገባችኋል (ዘፍጥረት 11፡1-9) 
 
ዛሬ ክርስቲያኖች ጌታ ያበጀውና የሰጠን የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል እውነት ምን እንደሆነ አያውቁም፡፡ ስለዚህ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ሳይሆን በክርስትና ትምህርቶች ማመናቸውን ቀጥለዋል፡፡ በዚያ ምክንያት በኢየሱስ ላይ እምነት እንዳላቸው ቢናገሩም እውነቱ የወርቅ ጥጆችን በመከተልና በማመን መቀጠላቸው ነው፡፡ በክርስትና ውስጥ የወርቅ ጥጆችን አምላክ አድርገው የሚሰግዱ ሰዎችን ለይተን ማወቅ አለብን፡፡ በእውነት አምላክ ፊት በመቅረብም ለእግዚአብሄር ጽድቅ መስዋዕቶችን ማቅረብ አለብን፡፡ እግዚአብሄር በደስታ የሚቀበለው መስዋዕት ሰዎች በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል በማመን የሐጢያት ስርየትን ከተቀበሉ በኋላ በእምነት በሚያቀርቡት የጽድቅ መስዋዕት ነው፡፡
電子書下載
PDF EPUB

與該標題相關的書籍