Search

免費印刷書籍、
電子書和有聲讀物

創世記

阿姆哈拉語 54

የሰውን ዘር ከጥፋት የሚያድን የወንጌል ምስክር ሁኑ

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928260454 | 頁碼 306

下載免費電子書和有聲讀物

選擇您喜歡的文件格式,安全下載到手機、電腦或平板電腦,隨時隨地閱讀和收聽講道集。所有電子書和有聲讀物都完全免費。

您可以通過下方播放器收聽有聲讀物。🔻
擁有平裝書
在亞馬遜購買平裝書
የማውጫ ሰሌዳ
 
መቅድም
1. የሰውን ዘር ከጥፋት ማዳን የሚችሉ የወንጌል ሰባኪዎች ሁኑ (ዘፍጥረት 6፡5-22) 
2. አሁንም እንኳን ከሐጢያቶቻችሁ መዳን አለባችሁ (ዘፍጥረት 6፡1-4) 
3. በእነዚህ የመጨረሻ ቀኖች ለደህንነታችሁ ተዘጋጁ (ዘፍጥረት 6፡5-12) 
4. በእግዚአብሄር ጽድቅ በማመን ደህንነት ላይ ደርሰናል (ዘፍጥረት 6፡5-12) 
5. እምነታችሁን በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ላይ በማኖር ልባችሁን ጠብቁ (ዘፍጥት 6፡13-14)
6. ኢየሱስ ሐጢያቶቻችሁን በሙሉ የመደምሰሱን እውነታ ታውቃላችሁን? (ዘፍጥረት 6፡14)
7. የእግዚአብሄር ሠራተኞች (ዘፍጥረት 7፡1-24) 
8. እየቀረበ ላለው የዓለም ፍጻሜ መዘጋጀት አለባችሁ (ዘፍጥረት 7፡1-24) 
9. ወደ ደህንነት የሚወስደን እምነት (ዘፍጥረት 7፡1-13) 
10. ዓለምን በእግዚአብሄር ዓይኖች እዩት (ዘፍጥረት 7፡1-12) 
11. ወደ መርከቡ ለመግባት ያለ ማመንታት የሐጢያቶችን ስርየት መቀበል አለባችሁ (ዘፍጥረት 7፡1-5) 
12. ወደ መርከቡ ውስጥ መግባት አለባችሁ (ዘፍጥረት 7፡1-5) 
13. እግዚአብሄር ለእኛ ያለው ዕቅድና ልብ (ዘፍጥረት 8፡20-21) 
14. በእምነት ሕይወታችን ውስጥ ስምንት ወቅቶች አሉ (ዘፍጥረት 8፡22) 
 
በአንድ ወቅት በብዙዎች ትልቅ ክብር የተሰጠው አንድ መጋቢ ነበር፡፡ ይህ መጋቢ ለመጀመሪያ ጊዜ በኢየሱስ የመስቀል ላይ ደም ባመነ ጊዜ ባለፉት ሐጢያቶቹ ለጎዳው ለእያንዳንዱ ሰው ካሳ በመስጠት የታወቀ ነበር፡፡ ጠለቅ ባለ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ዕውቀቱና የመፈወስ ሐይሉም እንደዚሁ የታወቀ ነበር፡፡ ነገር ግን እንደ አለመታደል ሆኖ ይህ መጋቢ መጽሐፍ ቅዱስ የተናገረለትን የውሃውንና የመንፈሱን እውነተኛ ወንጌል አላወቀም፡፡ በዚህም እርሱ በእግዚአብሄር ዓይኖች ከንቱ ነው፡፡ 
ታዲያ በዛሬዎቹ ክርስቲያኖች መካከል ይህ የተምታታ እምነት ያላቸው እነማን ናቸው? እነርሱ የጌታ ደቀ መዛሙርት ከሰበኩት የውሃና የመንፈስ ወንጌል ይልቅ በመስቀሉ ደም ብቻ የሚያምኑ ሰዎች ናቸው፡፡ በእነዚህ ተቋማዊ ክርስቲያኖች የተሰበከው ወንጌል የሚናገረው ኢየሱስ በመስቀል ላይ ስላፈሰሰው ደም ነው፡፡ ይህ ሐሰተኛ ወንጌል በክርስትና ላይ ትልቅ ጉዳት በማምጣት በርካታ ምዕመናኖችን የሥነ ምግባርና የራስ ጽድቅ ተገዥዎች በማድረግና ግብዛዊ የሐይማኖት ተለማማጆች ወደ መሆን ዝቅ አድርጎ ለውጦዋቸዋል፡፡ 
ዛሬም እንኳን ከእነዚህ ክርስቲያኖች ተብዬዎች ብዙዎች አሉ፡፡ ስለዚህ የዛሬው ክርስትና በትልቅ ግራ መጋባት ተጋርዶዋል፡፡ ጌታ በዚህ ዘመንና ጊዜ እንድንይዘው የሚፈልገው ቃል ይህንን የውሃና የመንፈስ ወንጌል ነው፡፡ እውነተኛውን እምነት የሚይዙት ይህንን የውሃና የመንፈስ ወንጌል የሚያምኑና የሚሰብኩ ብቻ ናቸው፡፡ ለዚህ ምክንያቱ እነዚህ ክርስቲያኖች ሐጢያት አልባ መሆናቸው ብቻ ሳይሆን የሌሎችን ሰዎች ሐጢያቶች የመደምሰስንም ሥራ መሥራት የሚችሉ መሆናቸው ነው፡፡
更多
The New Life Mission

參加我們的調查

您是如何得知我們的?