Search

免費印刷書籍、
電子書和有聲讀物

會幕

阿姆哈拉語 10

የመገናኛው ድንኳን፡ የኢየሱስ ክርስቶስ ስዕላዊ መግለጫ (II)

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928200290 | 頁碼 393

下載免費電子書和有聲讀物

選擇您喜歡的文件格式,安全下載到手機、電腦或平板電腦,隨時隨地閱讀和收聽講道集。所有電子書和有聲讀物都完全免費。

您可以通過下方播放器收聽有聲讀物。🔻
擁有平裝書
在亞馬遜購買平裝書
ማውጫ
 
መቅድም 
1. እኛ በሐጢያቶቻችን ምክንያት ወደ ጥፋት የምናፈገፍግ አይደለንም (ዮሐንስ 13፡1-11) 
2. የቅደስቱ ስፍራ መጋረጃና ምሰሶዎች (ዘጸዓት 26፡31-37) 
3. እነዚያ ወደ ቅድስተ ቅዱሳን መግባት የሚችሉት (ዘጸዓት 26፡31-33) 
4. የተቀደደው መጋረጃ (ማቴዎስ 27፡50-53) 
5. ለእያንዳንዱ የመገናኛው ድንኳን ሳንቃ ሁለት የብር እግሮች ሁለት ማጋጠሚያዎች (ዘጸዓት 26፡15-37) 
6. በምስክሩ ታቦት ውስጥ የተደበቁት መንፈሳዊ ምስጢሮች (ዘጸዓት 25፡10-22) 
7. በስርየት መክደኛው ላይ የሚቀርብ የሐጢያት ስርየት ቁርባን (ዘጸዓት 25፡10-22) 
8. የሕብስቱ ገበታ (ዘጸዓት 37፡10-16) 
9. የወርቁ መቅረዝ (ዘጸዓት 25፡31-40) 
10. የዕጣኑ መሰውያ (ዘጸዓት 30፡1-10) 
11. ለስርየት ቀን የሚሆነውን መስዋዕት ያቀረበው ሊቀ ካህን (ዘሌዋውያን 16፡1-34) 
12. በመገናኛው ድንኳን መደረቢያዎች ውስጥ የተደበቁት አራቱ ምስጢሮች (ዘጸዓት 26፡1-14) 
13. የአንባቢያን ግምገማዎች 
 
በብሉይ ኪዳን እግዚአብሄር የመገናኛውን ድንኳን እንዲሰራ ሙሴን እንዳዘዘው በአዲስ ኪዳንም በውስጣችን ያድር ዘንድ እግዚአብሄር በእያንዳንዳችን ልቦች ውስጥ መቅደስ እንድንሰራ ይፈልጋል፡፡ ይህንን መቅደስ በልቦቻችን ውስጥ የምንሰራበት የእምነት ቁስ የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል ቃል ነው፡፡ በዚህ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ሐጢያቶቻችንን በሙሉ ማጠብና ማንጻት አለብን፡፡ እግዚአብሄር መቅደስን እንድንሰራ ሲነግረን ልቦቻችንን ባዶ እንድናደርግና በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል እንድናምን እየነገረን ነው፡፡ ሁላችንም በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል በማመን ልቦቻችንን ማንጻት አለብን፡፡
በዚህ የወንጌል እውነት በማመን የልቦቻችንን ሐጢያቶች በሙሉ ስናነጻ ያን ጊዜ እግዚአብሄር በውስጣችን ይኖራል፡፡ በልቦቻችሁ ውስጥ ቅዱስ መቅደስ መስራት የምትችሉት በዚህ እውነተኛ ወንጌል በማመን ነው፡፡ እስከ አሁን ድረስ አንዳንዶቻችሁ ምናልባትም በራሳችሁ ጥረት መቅደሶችን ለመስራት በመሞከር ልቦቻችሁን ለማንጻት የንስሐ ጸሎቶቻችሁን ስታቀርቡ ነበር፡፡ ነገር ግን አሁን ጊዜው ይህንን የሐሰት እምነት ትታችሁ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል በማመን አእምሮዋችሁን የምታድሱበት ነው፡፡
更多
有聲書播放器

與該標題相關的書籍

The New Life Mission

參加我們的調查

您是如何得知我們的?