Search

免費電子書和有聲讀物

約翰福音

阿姆哈拉語 19

በዮሐንስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅱ) - አንድያ ልጅ በሆነው በኢየሱስ በኩል የተገለጠው የእግዚአብሄር ፍቅር (Ⅱ)

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928210008 | 頁碼 358

下載免費電子書和有聲讀物

選擇您喜歡的文件格式,安全下載到手機、電腦或平板電腦,隨時隨地閱讀和收聽講道集。所有電子書和有聲讀物都完全免費。

您可以通過下方播放器收聽有聲讀物。🔻
擁有平裝書
在亞馬遜購買平裝書
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም

ምዕራፍ 3
1. በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል በማመን ዳግመኛ መወለድ አለብን (ዮሐንስ 3፡1-15) 
2. ጌታችን እኛን ከዓለም ሐጢያቶች ለማዳን ወደዚህ ዓለም መጣ (ዮሐንስ 3፡14-21) 
3. በእግዚአብሄር ፊት ማመን ያለብን በምንድነው? (ዮሐንስ 3:21) 
4. አምላካችን እውነተኛ ዘላለማዊ ሕይወት የሰጠን ጌታ ነው (ዮሐንስ 3:35-36) 

ምዕራፍ 4
1. ችግሮቻችንን ሁሉ የሚፈታ ጌታ (ዮሐንስ 4:3-19) 
2. ልቦቻችን እርካታን የሚያገኙት በምንድነው? (ዮሐንስ 4:10-24) 
3. አንድን ሰው ፈጽሞ እንዳይጠማ የሚያደርገው የሕይወት ውሃ (ዮሐንስ 4፡13-26፤ ዮሐንስ 4፡39-42) 
4. ለመንፈሳዊ መነቃቃታችን የሚያስፈልገን እምነት ምን ዓይነት ነው? (ዮሐንስ 4፡19-26) 
5. የኢየሱስ ቃል የእግዚአብሄር ቃል ነው (ዮሐንስ 4፡46-54) 

ምዕራፍ 5
1. በጭራሽ ወደ ይሁዲነት መመለስ አይገባንም (ዮሐንስ 5፡10-29) 
2. ጌታ የቤተ ሳይዳን መጥመቂያ ጎበኘ (ዮሐንስ 5፡1-9) 

ምዕራፍ 6
1. ለዘላለም ሕይወት ለሚኖር መብል ሥሩ (ዮሐንስ 6፡16-40) 
 
በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል የተገለጠው የእግዚአብሄር ፍቅር 
 
እንዲህ ተብሎ ተጽፎዋል፡- ‹‹መቼም ቢሆን እግዚአብሄርን የያው አንድ ስንኳ የለም፡፡ በአባቱ እቅፍ ያለ አንድ ልጅ እርሱ ተረከው፡፡›› (ዮሐንስ 1፡18) 
ኢየሱስ የእግዚአብሄርን ፍቅር እንዴት ፍጹም አድርጎ ገለጠው! የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል ምንኛ ፍጹም የሆነ የደህንነት እውነት ነው! በውሃና በደም በመጣው በኢየሱስ ላይ ባለን እምነት ደህንነታችንን በማግኘታችን በጭራሽ አንጸጸትም፡፡ (1ኛ ዮሐንስ 5፡6) 
ሁላችሁም የእግዚአብሄርን ፍቅር በገለጠው በኢየሱስ ክርስቶስ እንድታምኑ፣ በእርሱ ፍቅር ላይ ያላችሁን እምነትም በልባችሁ ውስጥ እንድታኖሩና በየቀኑም ይህንን ፍቅር ለማስፋፋት እንድትኖሩ እመኛለሁ፡፡ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል አማካይነት ከእግዚአብሄር ጋር ተገናኝታችሁ የሐጢያት ስርየትን በረከት እንድታገኙ እመኛለሁ፡፡ 
更多
The New Life Mission

參加我們的調查

您是如何得知我們的?