Search

免費電子書和有聲讀物

約翰福音

阿姆哈拉語 39

በዮሐንስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅶ) - ለጠፉት በጎች (Ⅱ)

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928230013 | 頁碼 289

下載免費電子書和有聲讀物

選擇您喜歡的文件格式,安全下載到手機、電腦或平板電腦,隨時隨地閱讀和收聽講道集。所有電子書和有聲讀物都完全免費。

您可以通過下方播放器收聽有聲讀物。🔻
擁有平裝書
在亞馬遜購買平裝書
የማውጫ ሰሌዳ
 
መቅድም 
1. ጌታ ቀድሞውኑም ሐጢያቶቻችንን በሙሉ ማንጻቱን እናውቅ ዘንድ ለማድረግ! (ዮሐንስ 13፡1-17) 
2. ገንዘባችሁን ለሚረባ ዓላማ አውሉት (ዮሐንስ 12፡1-8) 
3. እምነታችሁ ወዳጅ ከሆነው ኢየሱስ ጋር ይተባበር (ዮሐንስ 14፡1-14) 
4. ጌታን የሚወድ ሁሉ በልቡ ውስጥ ሰላም አለው (ዮሐንስ 14፡15-31) 
5. በጸሎት አማካይነት ሐይላችንን እናድሳለን (ዮሐንስ 14፡6-14) 
6. በእግዚአብሄር የሚያምን እምነት ሁሉ እውነተኛ ነው (ዮሐንስ 14፡1-10) 
7. እኛ የጌታ ወዳጆች ሆነናል (ዮሐንስ 15፡11-17) 
8. ጌታን የምትወዱና ትዕዛዛቶቹን የምትጠብቁ ከሆነ በደስታ ትሞላላችሁ (ዮሐንስ 15፡1-17) 
9. ጌታ እውነተኛ የወይን ግንድ ነው፤ እኛም ቅርንጫፎች ነን (ዮሐንስ 15፡1-10) 
10. በእምነት ሕይወታችን ፍሬ እናፍራ (ዮሐንስ 15፡1-9) 
11. ስለ እውነተኛው የእምነት ሕይወት የእግዚአብሄር ትምህርት (ዮሐንስ 15፡1-12) 
12. በጌታ ላይ ተደገፉ (ዮሐንስ 16፡1-21) 
 
እግዚአብሄር ሊያደርግልን የሚፈልገው ነገር ቢኖር በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል አማካይነት ዳግም እንድንወለድ በማድረግ የእርሱ ልጆች ማድረግ ነው፡፡ እኛ ሰዎች በመጀመሪያ የእግዚአብሄር ፍጡራን ሆነን ተወልደናል፡፡ ነገር ግን በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል የሐጢያቶቻችንን ስርይ ብንቀበል የእግዚአብሄር ልጆች ሆነን ዳግም እንወለዳለን፡፡ ይህ ማለት ጌታችን መጥጦ ሐጢያታችንን በሙሉ ካነጻ በኋላ ዕውሮች የነበርን ሰዎች አሁን አይናችን በርቶዋል፡፡
更多
The New Life Mission

參加我們的調查

您是如何得知我們的?