Search

免費印刷書籍、
電子書和有聲讀物

創世記

阿姆哈拉語 51

በዘፍጥረት ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅳ) - አሁን ውጥንቅጥ፤ ባዶነት ወይም ጨለማ የለም (Ⅱ)

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928239436 | 頁碼 330

下載免費電子書和有聲讀物

選擇您喜歡的文件格式,安全下載到手機、電腦或平板電腦,隨時隨地閱讀和收聽講道集。所有電子書和有聲讀物都完全免費。

您可以通過下方播放器收聽有聲讀物。🔻
擁有平裝書
在亞馬遜購買平裝書
የማውጫ ሰሌዳ
 
መቅድም
1. ጌታ ጨለማውን ወደ ብርሃን ለውጦታል (ዘፍጥረት 1:1-5) 
2. በእግዚአብሄር ስራ ማመን አለብን (ዘፍጥረት 2:1-3) 
3. ብያኔያችን ነው ትክክል ወይስ እውነት ነው ትክክል; (ዘፍጥረት 2:1-25) 
4. ጉሙ የስጋን ፍላጎቶች የሚሻ ክፉ አስተሳሰብ ነው (ዘፍጥረት 2:4-6) 
5. እግዚአብሄር የመሰረታት ቤተክርስቲያን (ዘፍጥረት 2:18-25) 
6. ‹‹ሰው ብቻውን ይሆን ዘንድ መልካም አይደለም›› (ዘፍጥረት 2:18-25) 
7. ከሐይማኖታዊ እምነት በመሸሽ እውነተኛ ደህንነትን መቀበል አለብን (ዘፍጥረት 3:1-10) 
8. የደህንነት ምልክት የኢየሱስ ጥምቀት ነው (ዘፍጥረት 3:1-24)
9. ሰማይ መግባት የሚቻለው በእግዚአብሄር ጽድቅ በማመን ብቻ ነው (ዘፍጥረት 3:1-24) 
10. ሉአላዊ በሆነው አምላክ ላይ የሚነሱ ሰዎች በእርግጠኝነት ወደ ሲዖል ይጣላሉ (ዘፍጥረት 3:1-24) 
11. እውነተኛውን የሐጢያቶች ስርየት ለመቀበል በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ማመን አለባችሁ (ዘፍጥረት 3:1-24) 
12. እውነተኛ የሐጢያቶች ስርየት ይህን የሚመስል ነገር ነውን; (ዘፍጥረት 3:1-24) 
 
ሐይል የሌለን ብንሆንም የእግዚአብሄር ቃል ሐይል ስላለው ቃሉ ምድር ላይ ሲወድቅ ያለ ችግር ፍሬ ያፈራል፡፡ በተጨማሪም የእግዚአብሄር ቃል ሕያው ስለሆነ ዛሬም፤ ነገም፤ ለዘላለምም የማይለወጥ መሆኑን ራሳችን ማየት እንችላለን፡፡ የእግዚአብሄር ቃል እንደ ሰው ቃሎች ስላይደለ ፈጽሞ አይለወጥም፡፡ ሁሌም የታመነ ነው፡፡ እግዚአብሄር ሲናገር በቃሎቹ መሰረት በትክክል ይፈጸማል፡፡ የእግዚአብሄር ቃል ስልጣን ስላለው እግዚአብሄር ‹‹ብርሃን ይሁን›› ሲል ብርሃን ሆነ፡፡ ‹‹ታላላቅ ብርሃናትና ታናናሽ ብርሃናት ይሁኑ›› ሲል ባዘዘው መሰረት ተፈጸመ፡፡
更多
The New Life Mission

參加我們的調查

您是如何得知我們的?