Search

免費印刷書籍、
電子書和有聲讀物

創世記

阿姆哈拉語 52

በዘፍጥረት ላይ የተሰጡ ስብከቶች (V) - በአቤል እምነትና በቃየል እምነት መካከል ያለው ልዩነት

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928239443 | 頁碼 363

下載免費電子書和有聲讀物

選擇您喜歡的文件格式,安全下載到手機、電腦或平板電腦,隨時隨地閱讀和收聽講道集。所有電子書和有聲讀物都完全免費。

您可以通過下方播放器收聽有聲讀物。🔻
擁有平裝書
在亞馬遜購買平裝書
የማውጫ ሰሌዳ
 
መቅድም 
1. አቤል ከመንጋው በኩራትና ከስባቸው ያቀረበው መስዋዕት መንፈሳዊ ትርጉም (ዘፍጥረት 4:1-4) 
2. ከመንጋው በኩራትና ከስባቸው የቀረበው የአቤል መስዋዕት (ዘፍጥረት 4:3-5) 
3. እግዚአብሄር በደስታ የሚቀበለው እምነት (ዘፍጥረት 4:3-7) 
4. በእግዚአብሄር ቃል ብቻ የተከወነው የሐጢያቶች ስርየት (ዘፍጥረት 4:4) 
5. ትክክለኛ እምነት ይኑራችሁ (ዘፍጥረት 4:5-17) 
6. የቃየን ዘሮች አንሁን (ዘፍጥረት 4:16-24) 
7. የእግዚአብሄር ባሮች የሚፈለግባቸው የልብ ዝንባሌ (ዘፍጥረት 4:25-26) 
8. ሰዎች እግዚአብሄር የሰጠውን በረከት የሚቀበሉ ፍጡራን ናቸው (ዘፍጥረት 5፡1-24) 
9. ለጻድቃን የተሰጠ የተባረከ ሕይወት (ዘፍጥረት 5:1-32) 
10. በእርሱ ጽድቅ በመታመን ከጌታ ጋር መመላለስ አለብን (ዘፍጥረት 5:1-32) 
11. እግዚአብሄር የወሰነውን የጥፋት ዘመን ያወቁ የእምነት ቅድመ አያቶች (ዘፍጥረት 5:25-32) 
12. እኛ በእግዚአብሄር ጽድቅ በማመን አዘውትረን የእምነትን መስዋዕት ማቅረብ አለብን (ዘፍጥረት 5:1-32) 
13. ሐጢያተኞች በመንፈሳዊ ሕይወት የዳኑበትን ሕይወታችንን መምራት አለብን (ዘፍጥረት 6:1-8) 
14. በጌታ ጽድቅ ማመንና ከእርሱ ጋር መጓዝ አለብን (ዘፍጥረት 6:1-9)
15. ኖህ ታማኙ የእግዚአብሄር ባርያ (ዘፍጥረት 6:13-22) 
 
ሐይል የሌለን ብንሆንም የእግዚአብሄር ቃል ሐይል ስላለው ቃሉ ምድር ላይ ሲወድቅ ያለ ችግር ፍሬ ያፈራል፡፡ በተጨማሪም የእግዚአብሄር ቃል ሕያው ስለሆነ ዛሬም፤ ነገም፤ ለዘላለምም የማይለወጥ መሆኑን ራሳችን ማየት እንችላለን፡፡ የእግዚአብሄር ቃል እንደ ሰው ቃሎች ስላይደለ ፈጽሞ አይለወጥም፡፡ ሁሌም የታመነ ነው፡፡ እግዚአብሄር ሲናገር በቃሎቹ መሰረት በትክክል ይፈጸማል፡፡ የእግዚአብሄር ቃል ስልጣን ስላለው እግዚአብሄር ‹‹ብርሃን ይሁን›› ሲል ብርሃን ሆነ፡፡ ‹‹ታላላቅ ብርሃናትና ታናናሽ ብርሃናት ይሁኑ›› ሲል ባዘዘው መሰረት ተፈጸመ፡፡
更多
The New Life Mission

參加我們的調查

您是如何得知我們的?