Search

關於基督教信仰的常見問題解答

話題 1:重生於水和聖靈

1-13. በብሉይ ኪዳን ለዓመት ሐጢያቶች የሚቀርበው የስርየት መስዋዕት ምን ነበር? 

ይህ እስራኤሎች ዓመቱን ሙሉ ለሰሩዋቸው ሐጢያቶች አንድ ጊዜ የሚቀርብ የስርየት መስዋዕት ነው፡፡ ሊቀ ካህኑ እጆቹን በፍየሉ ራስ ላይ ይጭንና የእስራኤልን ሕዝብ ሁሉ የዓመት ሐጢያቶች በአንድ ጊዜ ያስተላልፋል፡፡ (ዘሌዋውያን 16፡1-34) 
ኢየሱስ ክርስቶስ በጥምቀቱ አማካይነት ሐጢያትን ሁሉ በራሱ ላይ ለመውሰድ የእግዚአብሄር በግ በሆነ ጊዜ የየቀኑን ሐጢያትና የዓመቱን ሐጢያቶች መስዋዕትነቶች አሟላ፡፡