Search

關於基督教信仰的常見問題解答

話題 4:讀者的經常提問及解答

4-7. አንተ እኔ ከዚህ ቀደም በጭራሽ ያልሰማሁትን ‹‹የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል›› የሚል ለየት ያለ የቃላት አገላለጥ ትጠቀማለህ፡፡ ‹‹የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል›› የሚለወ ሐረግ የመጣው ከየት ነው?

የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል›› የሚለው ሐረግ መነሻው ዮሐንስ 3፡3-5 እና 1ኛ ዮሐንስ 5፡4-8 ናቸው፡፡
ኢየሱስ ለኒቆዲሞስ ‹‹እውነት እልሃለሁ፤ ሰው ከውሃና ከመንፈስ ካልተወለደ በቀር ወደ እግዚአብሄር መንግሥት ሊገባ አይችልም፡፡›› (ዮሐንስ 3፡5) ስለዚህ ቃሉን ‹‹አማኞቹ ዳግመኛ እንዲወለዱና ወደ እግዚአብሄር መንግሥት እንዲገቡ የሚያደርጋቸው ብቸኛውና እውነተኛ ወንጌል›› በማለት ልንተነትነው እንችላለን፡፡
በመጀመሪያ በተለይም ቅጽ 1 እና 2 ተከታታይ የክርስቲያን መጽሐፋችንን አንድታነብ እጋብዝሃለሁ፡፡ በመጽሐፎቹ አማካይነት ይህንን በሚመለከት ግልጽና ተጨባጭ መረዳት እንደሚኖርህ እርግጠኛ ነኝ፡፡ መጽሐፎቹን ፈጽሞ በነጻ ማግኘት ትችላለህ፡፡ ከታች ያለውን ድረ ገጻችንን ተመልከትና ማንበብ የምትፈልጋቸውን መጽሐፎቻችንን ጠይቅ፡፡