Search

БЕЗКОШТОВНІ ДРУКОВАНІ,
ЕЛЕКТРОННІ ТА АУДІОКНИГИ

Буття

Амхарська 52

በዘፍጥረት ላይ የተሰጡ ስብከቶች (V) - በአቤል እምነትና በቃየል እምነት መካከል ያለው ልዩነት

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928239443 | Сторінки 363

Завантажте електронні книги та аудіокниги БЕЗКОШТОВНО

Виберіть бажаний формат файлу та безпечно завантажте на мобільний пристрій, ПК або планшет, щоб читати та слухати колекції проповідей будь-де та будь-коли. Всі електронні книги та аудіокниги повністю безкоштовні.

Ви можете прослухати аудіокнигу через плеєр нижче. 🔻
Майте друковану книгу
Купіть друковану книгу на Amazon
የማውጫ ሰሌዳ
 
መቅድም 
1. አቤል ከመንጋው በኩራትና ከስባቸው ያቀረበው መስዋዕት መንፈሳዊ ትርጉም (ዘፍጥረት 4:1-4) 
2. ከመንጋው በኩራትና ከስባቸው የቀረበው የአቤል መስዋዕት (ዘፍጥረት 4:3-5) 
3. እግዚአብሄር በደስታ የሚቀበለው እምነት (ዘፍጥረት 4:3-7) 
4. በእግዚአብሄር ቃል ብቻ የተከወነው የሐጢያቶች ስርየት (ዘፍጥረት 4:4) 
5. ትክክለኛ እምነት ይኑራችሁ (ዘፍጥረት 4:5-17) 
6. የቃየን ዘሮች አንሁን (ዘፍጥረት 4:16-24) 
7. የእግዚአብሄር ባሮች የሚፈለግባቸው የልብ ዝንባሌ (ዘፍጥረት 4:25-26) 
8. ሰዎች እግዚአብሄር የሰጠውን በረከት የሚቀበሉ ፍጡራን ናቸው (ዘፍጥረት 5፡1-24) 
9. ለጻድቃን የተሰጠ የተባረከ ሕይወት (ዘፍጥረት 5:1-32) 
10. በእርሱ ጽድቅ በመታመን ከጌታ ጋር መመላለስ አለብን (ዘፍጥረት 5:1-32) 
11. እግዚአብሄር የወሰነውን የጥፋት ዘመን ያወቁ የእምነት ቅድመ አያቶች (ዘፍጥረት 5:25-32) 
12. እኛ በእግዚአብሄር ጽድቅ በማመን አዘውትረን የእምነትን መስዋዕት ማቅረብ አለብን (ዘፍጥረት 5:1-32) 
13. ሐጢያተኞች በመንፈሳዊ ሕይወት የዳኑበትን ሕይወታችንን መምራት አለብን (ዘፍጥረት 6:1-8) 
14. በጌታ ጽድቅ ማመንና ከእርሱ ጋር መጓዝ አለብን (ዘፍጥረት 6:1-9)
15. ኖህ ታማኙ የእግዚአብሄር ባርያ (ዘፍጥረት 6:13-22) 
 
ሐይል የሌለን ብንሆንም የእግዚአብሄር ቃል ሐይል ስላለው ቃሉ ምድር ላይ ሲወድቅ ያለ ችግር ፍሬ ያፈራል፡፡ በተጨማሪም የእግዚአብሄር ቃል ሕያው ስለሆነ ዛሬም፤ ነገም፤ ለዘላለምም የማይለወጥ መሆኑን ራሳችን ማየት እንችላለን፡፡ የእግዚአብሄር ቃል እንደ ሰው ቃሎች ስላይደለ ፈጽሞ አይለወጥም፡፡ ሁሌም የታመነ ነው፡፡ እግዚአብሄር ሲናገር በቃሎቹ መሰረት በትክክል ይፈጸማል፡፡ የእግዚአብሄር ቃል ስልጣን ስላለው እግዚአብሄር ‹‹ብርሃን ይሁን›› ሲል ብርሃን ሆነ፡፡ ‹‹ታላላቅ ብርሃናትና ታናናሽ ብርሃናት ይሁኑ›› ሲል ባዘዘው መሰረት ተፈጸመ፡፡
Більше
The New Life Mission

зьміть участь у нашому опитуванні

Як ви дізналися про нас?