Search

免费电子书和有声读物

马可福音

阿姆哈拉语 42

በማርቆስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች ( II ) - ከዚህ ከተበላሸው አለም በላይ ወዳለው ሰማይ

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928241484 | 页码 258

下载免费电子书和有声读物

选择您喜欢的文件格式,安全下载到手机、电脑或平板电脑,随时随地阅读和收听讲道集。所有电子书和有声读物都完全免费。

您可以通过下方播放器收听有声读物。🔻
拥有平装书
在亚马逊购买平装书
የማውጫ ሰሌዳ
 
መቅድም 
1. እውነተኛ ማንነታችሁን ተመልከቱና በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል እመኑ (ማርቆስ 7፡1-23) 
2. ቃሉን ተቀበሉና የእግዚአብሄርን ምህረት ፈልጉ (ማርቆስ 7፡1-23) 
3. ሰብዓዊ ተፈጥሮዋችሁን አምናችሁ ተቀበሉ (ማርቆስ 7፡14-23)  
4. መሰረታዊውን ሐጢያተኛ ተፈጥሮዋችሁን አምናችሁ ተቀበሉና የእግዚአብሄርን የደህንነት ጸጋ ለምኑ (ማርቆስ 7፡18-37) 
5. የተራቡ ነፍሳቶችን የሚያድነው የእግዚአብሄር ሥራ (ማርቆስ 8፡1-10) 
6. ዳግመኛ እንድትወለዱ የሚያስችላችሁ እምነት (ማርቆስ 8፡22-26) 
7. የክርስቲያን ሕይወት ራስን መሥዋዕት ማድረግ ነው (ማርቆስ 8፡27-38) 
8. እውነተኛውን እምነት ለእግዚአብሄር እንመስከር (ማርቆስ 8፡27-38) 
9. በችግሮች መካከል ጠንካሮች ሁኑ! (ማርቆስ 8፡33-35) 
10. ሙሴ የሕግ ምሳሌ፣ ኢየሱስ ጸጋንና እውነትን ተመልቶ ሥጋ የለበሰ፣ አጥማቂው ዮሐንስም አስታራቂ ነው (ማርቆስ 9፡1-13) 
11. በልቦቻቸው ባለጠጋ የሆኑ ሰዎች ምን ይገጥማቸዋል? (ማርቆስ 10፡17-27) 
12. ከስደት ጋር የሚገኝ መቶ ዕጥፍ በረከት (ማርቆስ 10፡23-31) 
13. መንፈሳዊው ምኞትና ስጋዊው ምኞት (ማርቆስ 10፡35-52) 
14. የዕውሩ ለማኝ የበርጤሜዎስ እምነት (ማርቆስ 10፡46-52) 
15. ለጌታ ታስፈልጉታላችሁ (ማርቆስ 11፡1-10) 
 
የማርቆስ ወንጌል ኢየሱስ ክርስቶስ የእግዚአብሄር ልጅና ራሱም አምላክ እንደሆነ ይመሰክራል፡፡ እርሱ አዳኛችን እንደሆነም ይመሰክራል፡፡ ስለዚህ የማርቆስ ወንጌል ጸሐፊ እርሱ አምላክና አዳኛችን እንደሆነ በመመስከር ኢየሱስን በሐይል ይመሰክረዋል፡፡ እኔም በተቻለ መጠን በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ላይ ተመርኩዤ በማርቆስ ወንጌል ውስጥ የተገለጠውን ይህንን ኢየሱስ ክርስቶስን ልመሰክር የምወደው ለዚህ ነው፡፡ የክርስትና አስኳል እውነት የሚገኘው በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ውስጥ እንደሆነ ግልጽ ነው፡፡ ኢየሱስ ኒቆዲሞስን ‹‹እውነት እውነት እልሃለሁ ሰው ከውሃና ከመንፈስ ዳግመኛ ካልተወለደ በቀር ወደ እግዚአብሄር መንግስት ሊገባ አይችልም›› አለው፡፡ (ዮሐንስ 3፡5)
更多
The New Life Mission

参加我们的调查

您是如何了解到我们的?