Search

免费电子书和有声读物

马可福音

阿姆哈拉语 43

በማርቆስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅲ) - በልባችን የተቀበልነው የእምነት በረከት

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928230068 | 页码 327

下载免费电子书和有声读物

选择您喜欢的文件格式,安全下载到手机、电脑或平板电脑,随时随地阅读和收听讲道集。所有电子书和有声读物都完全免费。

您可以通过下方播放器收听有声读物。🔻
拥有平装书
在亚马逊购买平装书
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 
1. እውነተኛ እምነት ምንድነው? (ማርቆስ 11፡12-14, 19-24) 
2. እግዚአብሄርን ለማስደሰት በእምነት ኑሩ (ማርቆስ 11፡11-14, 20-24) 
3. በእርግጥ በእግዚአብሄር ጽድቅ ላይ ባለን እምነት እየተመላለስን ነውን? (ማርቆስ 11፡20-24) 
4. የተነሳው ኢየሱስ የሐጢያቶችን ስርየት የተቀበሉ ሁሉ አምላክ ነው (ማርቆስ 12፡18-27) 
5. እግዚአብሄር የሕያዋን አምላክ እንጂ የሙታን አምላክ አይደለም (ማርቆስ 12፡18-27) 
6. አሁን እየኖርን ያለነው በምን ዓይነት ዘመን ላይ እንደሆነ እንገንዘብ (ማርቆስ 13፡1-27) 
7. ወንጌል ሊሰበክ የሚችለው ስናገለግለው ብቻ ነው (ማርቆስ 14፡3-9) 
8. የእግዚአብሄርን ወንጌል የምናገለግልበት ጊዜው አሁን ነው (ማርቆስ 14፡3-9) 
9. ስጋውን ብሉ፤ ደሙንም ጠጡ (ማርቆስ 14፡22-24፤ ዮሐንስ 6፡53-58) 
10. የሰዎች ሁሉ ንጉሥ ልክ እንደ በርባን አዳነን (ማርቆስ 15፡1-15) 
11. ኢየሱስ ክርስቶስ እውነተኛ አምላክ እንደሆነ ታምናላችሁ? (ማርቆስ 15፡16-41) 
12. ጌታ እውነተኛ ደህንነትን ሰጥቶናል (ማርቆስ 16፡1-20) 
13. ወንጌልን ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ (ማርቆስ 16፡14-18) 
14. ያመነ የተጠመቀም ይድናል (ማርቆስ 16፡14-20) 
 
የውሃውንና የመንፈሱን ወንጌል በልብ በማመን የሐጢያቶች ስርየትና የእምነት በረከቶች የሚገኝበት የምህረት ቀን በዚህ አለም ላይ በየትኛውም አገር አይገኝም፡፡ ነገር ግን በአለም ላይ ከሚገኝ ከማንኛውም አገር ሕዝብ ጋር በጋራ ሊከበር የሚችል እጅግ ትልቅ በዓል ነው፡፡ ዛሬ የሐጢያቶቻችሁን ስርየት ልትወበሉ የምትችሉበት ቀን ነው፡፡ በመላው አለም ከሚኖሩ የእግዚአብሄር ሕዝቦች ጋር በሕብረት የሚከበር ብቸኛው የጋራ በዓል ነው፡፡
更多
The New Life Mission

参加我们的调查

您是如何了解到我们的?