Search

LIVRES NUMÉRIQUES ET LIVRES AUDIO GRATUITS

L’Evangile selon Luc

Amharique 49

በሉቃስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅵ) - እኛ የእግዚአብሄር ፈቃድ መልዕክተኞች ነን

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928239412 | Pages 323

Téléchargez des livres numériques et livres audio GRATUITS

Choisissez votre format de fichier préféré et téléchargez-le en toute sécurité sur votre appareil mobile, PC ou tablette pour lire et écouter les collections de sermons n'importe quand et n'importe où. Tous les livres numériques et livres audio sont entièrement gratuits.

Vous pouvez écouter le livre audio via le lecteur ci-dessous. 🔻
Possédez un livre broché
Téléchargement gratuit de livres audio
የማውጫ ሰሌዳ
 
መቅድም 
1. በእግዚአብሄር ጽድቅ እንመን (ሉቃስ 16:19-31) 
2. እግዚአብሄርን ለማገልገል የአገልጋይ ልቦች ያላቸው ሰዎች (ሉቃስ 16:8-13) 
3. የመጋቢው ጥበብ (ሉቃስ 16:1-14) 
4. በእግዚአብሄር ፊት የልባም ሕይወት አለ? (ሉቃስ 16:1-13) 
5. ይህ ጊዜ ልክ እንደ ኖህ ዘመን ነው (ሉቃስ 17:26-37) 
6. ሐጢያተኞችን ወደ ጻድቃን የሚለውጥ ጌታ (ሉቃስ 18:9-14) 
7. በልቡ ባለጠጋ የሆነ መንግሥተ ሰማይ ሊገባ አይችልም (ሉቃስ 18:18-27) 
8. የቀራጩ ዘኬዎስ ደህንነት (ሉቃስ 19:1-10) 
9. የውሃውንና የመንፈሱን ወንጌል ማገልገል መደረግ ያለበት እጅግ የጽድቅ ነገር ነው (ሉቃስ 19:1-10) 
10. እንደ ዘኬዎስ ያለ አስተሳሰብ ያዙ (ሉቃስ 19:1-10) 
11. በጌታ ፊት ሐጢያቶቻችሁን አምናችሁ ተቀበሉ (ሉቃስ 19:1-10) 
12. ጌታ ዘላለማዊ ንጉሥ ነው (ሉቃስ 19:11-27) 
13. ወንጌልን ለመስበክ የአገልጋይን ሕይወት ኑሩ (ሉቃስ 19:11-27) 
14. አንዱን ምናን የመለሰው ባሪያ ጌታን ንጉሡ አድርጎ አላገለገለውም (ሉቃስ 19:11-27) 
 
የአለምን ታሪክ በሙሉ ያንቀሳቀሰው ኢየሱስ ክርስቶስ ነው፡፡ ጌታችን ሰዎችን ሁሉ ከአለም ሐጢያቶች ለማዳን ወደዚህ ምድር መጣ፡፡ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ለምናምነውም የአዲስ ሕይወት እንጀራ ሆነ፡፡ ጌታችን እናንተንና እኔን ፈልጎ የመጣው በሐጢያቶቻችን ለሲዖል ታጭተን ለነበርነው ለእኛ ይህንን አዲስ ሕይወት ለመስጠት ነበር፡፡
Plus
The New Life Mission

Participez à notre enquête

Comment avez-vous entendu parler de nous ?