Search

အခမဲ့စာအုပ်များ၊
အီးစာအုပ်များနှင့်အော်ဒီယိုစာအုပ်များ

ကမ္ဘာဦးကျမ်း

အမ်ဟားရစ်ဒ်၊ 23

በዘፍጥረት ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅱ) - የሰው ውድቀት እና የእግዚአብሄር ፍጹም ደህንነት

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928231218 | စာမျက်နှာ 309

အီလက်ထရွန်းနစ်စာအုပ်များနှင့် အသံစာအုပ်များကို အခမဲ့ ဒေါင်းလုဒ်လုပ်ပါ

သင်နှစ်သက်ရာဖိုင်ပုံစံကို ရွေးချယ်ပြီး သင့်မိုဘိုင်းလ်၊ ကွန်ပျူတာ သို့မဟုတ် တက်ဘလက်တွင် လုံခြုံစွာ ဒေါင်းလုဒ်လုပ်ကာ တရားဒေသနာများကို မည်သည့်နေရာ မည်သည့်အချိန်တွင်မဆို ဖတ်ရှုနားဆင်နိုင်ပါသည်။ အီလက်ထရွန်းနစ်စာအုပ်များနှင့် အသံစာအုပ်အားလုံးသည် လုံးဝအခမဲ့ဖြစ်ပါသည်။

အောက်ပါပလေယာမှတဆင့် အသံစာအုပ်ကို နားဆင်နိုင်ပါသည်။ 🔻
ပုံနှိပ်စာအုပ်ပိုင်ဆိုင်ပါ
Amazon တွင် ပုံနှိပ်စာအုပ်ဝယ်ယူရန်
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 

ምዕራፍ 2
1. እግዚአብሄር የሰጠን በረከቶች (ዘፍጥረት 2፡1-3) 
2. የሰው ዘር አስተሳሰቦች ልክ እንደ ጉም ናቸው (ዘፍጥረት 2፡4-6) 
3. ሙሽራችንን ኢየሱስ ክርስቶስን አግኝተነዋል (ዘፍጥረት 2፡21-25) 

ምዕራፍ 3
1. ምንም ያህል ብዙ ሰዎች ቢክዱትም እውነት አይለወጥም (ዘፍጥረት 3፡1-4) 
2. ሐጢያት ወደዚህ ዓለም ገባ (ዘፍጥረት 3፡1-6) 
3. እምነታችንን መመስረት የሚገባን የት ላይ ነው? (ዘፍጥረት 3፡1-7) 
4. በእግዚአብሄር የሚያምን እምነት ያለው ሐይል (ዘፍጥረት 3፡1-7) 
5. ሰይጣንን ማሸነፍ የምንችለው በእውነተኛ እምነት ብቻ ነው (ዘፍጥረት 3፡1-7) 
6. በእውነተኛው ወንጌል በማመን የሰይጣንን ሴራ ማሸነፍ አለብን (ዘፍጥረት 3፡1-7) 
7. ሁሌም የእግዚአብሄርን ጥቅም ብቻ ፈልጉ (ዘፍጥረት 3፡1-24) 
8. በእውነተኛው ወንጌል በማመን ሐጢያቶቻችን ነጽተዋል (ዘፍጥረት 3፡8-10) 
9. በመንፈስ ቅዱስ መሻቶች መሠረት ልንኖር ይገባናል (ዘፍጥረት 3፡8-17) 
10. እውነተኛው በጎ ነገርና እውነተኛው ክፉ ነገር ምንድነው? (ዘፍጥረት 3፡10-24) 
11. የእግዚአብሄር ችሮታ (ዘፍጥረት 3፡13-24) 
12. ልንኖር የሚገባን ለማነው? (ዘፍጥረት 3፡17-21) 
 
ሐይል የሌለን ብንሆንም የእግዚአብሄር ቃል ሐይል ስላለው ቃሉ ምድር ላይ ሲወድቅ ያለ ችግር ፍሬ ያፈራል፡፡ በተጨማሪም የእግዚአብሄር ቃል ሕያው ስለሆነ ዛሬም፤ ነገም፤ ለዘላለምም የማይለወጥ መሆኑን ራሳችን ማየት እንችላለን፡፡ የእግዚአብሄር ቃል እንደ ሰው ቃሎች ስላይደለ ፈጽሞ አይለወጥም፡፡ ሁሌም የታመነ ነው፡፡ እግዚአብሄር ሲናገር በቃሎቹ መሰረት በትክክል ይፈጸማል፡፡ የእግዚአብሄር ቃል ስልጣን ስላለው እግዚአብሄር ‹‹ብርሃን ይሁን›› ሲል ብርሃን ሆነ፡፡ ‹‹ታላላቅ ብርሃናትና ታናናሽ ብርሃናት ይሁኑ›› ሲል ባዘዘው መሰረት ተፈጸመ፡፡
ပိုများသော
The New Life Mission

ကျွန်ုပ်တို့၏စစ်တမ်းတွင်ပါဝင်ပါ

ကျွန်ုပ်တို့အကြောင်း မည်သို့သိရှိခဲ့ပါသလဲ။