Search

مفتایبُکساورمفتآڈیوبُکس

ہمارے ساتھی کارکُن بننےوالوں کے لئے خطبات

امہاری 57

አጋር ሰራተኞቻችን ለሚሆኑ የቀረቡ ስብከቶች (I)

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928260317 | صفحات 321

ڈاؤن لوڈ کریں مفت ای بکس اور آڈیو بکس

اپنی پسندیدہ فائل فارمیٹ منتخب کریں اور اپنے موبائل ڈیوائس، پی سی یا ٹیبلٹ پر محفوظ طریقے سے ڈاؤن لوڈ کریں تاکہ آپ کہیں بھی، کبھی بھی خطبات کا مجموعہ پڑھ اور سن سکیں۔ تمام ای بکس اور آڈیو بکس بالکل مفت ہیں۔

🔻آپ نیچے دیئے گئے پلیئر کے ذریعے آڈیو بک سن سکتے ہیں۔
پرنٹڈ کتاب کے مالک بنیں
ایمیزون پر پرنٹڈ کتاب خریدیں
የማውጫ ሰሌዳ

መቅድም 
1. በዚህ በመጨረሻው ዘመን የሕይወትን እንጀራ የሚያካፍሉ ሰዎች የተባረኩ ናቸው (ማቴዎስ 24፡32-51) 
2. በጠበበው ደጅ ግቡ (ማቴዎስ 7፡13-27) 
3. የተታለሉ ልጆችን በወንጌል ብርሃን አብሩ (ኢሳይያስ 1፡21-31) 
4. እግዚአብሄር የዓለምን ሐጢያት ደምስሶዋል (ኢሳይያስ 1፡10-18)
5. አስመሳዩ ክርስትና የተመሠረተው እንዴት ነበር? (1ኛ ነገሥት 11፡26-40) 
6. የክርስቶስ ጽድቅ፡ ፍጹም አስፈላጊ (ሮሜ 8፡1-11) 
7. ንስሐ ግቡና ወደ ውሃውና መንፈሱ ወንጌል ተመለሱ (ማቴዎስ 4፡12-25) 
8. የእግዚአብሄር ቃል (ዮሐንስ 1፡1-14)
9. እኛ ቡራኬዎችን ተቀብለናል! (ማቴዎስ 5፡1-16) 
10. ኖህ በጌታ እግዚአብሄር ዓይኖች ፊት ጸጋን አገኘ (ዘፍጥረት 6፡1-22) 
11. የወንጌል ሰባኪ ተግባራቶች (ማቴዎስ 13፡1-23) 
12. ፍጹም የሆነ ሕይወት የምንመራበትን ቀን ተስፋ ማድረግ (ሮሜ 8፡18-28)

ይህ መጽሐፍ አብረውን ያሉትን አጋር ሰራተኞችና ቅዱሳኖችን ለመምራትና እውነተኛ የእግዚአብሄር አገልጋይ በመሆንም እንዴት ሕይወትን እንደሚኖሩ ለማሳየት የተጻፈ የስብከቶች ስብስብ ነው፡፡ በዚህ ምክንያት ይህ መጽሐፍ ‹‹አጋር ሰራተኞቻችን ለሚሆኑ የቀረቡ ስብከቶች›› የሚል ርዕስ ተሰጥቶታል፡፡
እኔ የግል ፍላጎቶቼን ትቼ በእምነት ውስጥ ካሉ አጋር ሰራተኞቻችን፣ በክርስቶስ ጽድቅ ከሙሉ ልቦቻቸው ከሚያምኑ ሰዎች ጋር ሕብረትን ለመካፈል ከልቤ እሻለሁ፡፡ ይህንን በተጨባጭ የምሻው እኛ የተገናኘነው በጌታ ጽድቅ እምነት ስለሆነና እነርሱም ደግሞ አሁን ይህንን እየሰበኩ ስለሆነ ነው፡፡
مزید

ایس سرناویں نال رلدیاں ملدیاں کتاباں

The New Life Mission

ہمارے سروے میں حصہ ڈالیں

آپ کو ہمارے بارے میں کیسے معلوم ہوا؟