Search

مفتایبُکساورمفتآڈیوبُکس

پولوس رسول کا اِفسیوں کے نام خط

امہاری 27

በኤፌሶን ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅰ) - እግዚአብሄር ለኤፌሶን ሰዎች በተጻፈው መልዕክት አማካይነት ምን እንደሚነግረን

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928238194 | صفحات 434

ڈاؤن لوڈ کریں مفت ای بکس اور آڈیو بکس

اپنی پسندیدہ فائل فارمیٹ منتخب کریں اور اپنے موبائل ڈیوائس، پی سی یا ٹیبلٹ پر محفوظ طریقے سے ڈاؤن لوڈ کریں تاکہ آپ کہیں بھی، کبھی بھی خطبات کا مجموعہ پڑھ اور سن سکیں۔ تمام ای بکس اور آڈیو بکس بالکل مفت ہیں۔

🔻آپ نیچے دیئے گئے پلیئر کے ذریعے آڈیو بک سن سکتے ہیں۔
پرنٹڈ کتاب کے مالک بنیں
ایمیزون پر پرنٹڈ کتاب خریدیں
የማውጫ ሰሌዳ 
 
የኤፌሶን መልዕክት መግቢያ 
የደራሲው ምክረ ቃሎች 
 
1. የእግዚአብሄር ልጆች ወደ ኑባሬ የመጡት እንዴት ነው? (ኤፌሶን 1፡1-23) 
2. በእግዚአብሄር ዓይኖች መንፈሳዊው ማነው? (ኤፌሶን 1፡1-14) 
3. የእግዚአብሄር ቤተክርስቲያን ምንድነች? (ኤፌሶን 1፡23) 
4. የኢየሱስ ክርስቶስ ጽድቅ ሁሉን በሁሉ ይሞላል (ኤፌሶን 1፡20-23) 
5. እግዚአብሄር በእርግጥ በጸጋው አድኖናል? (ኤፌሶን 2፡1-5) 
6. ኢየሱስ ሰላማችን ነው (ኤፌሶን 2፡14-22) 
7. ኢየሱስ ከእግዚአብሄር የለየንን የሐጢያት ግድግዳ አፍርሶታል (ኤፌሶን 2፡11-22)
8. በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል በመታመን በምስጋና እየኖርን ነውን? (ኤፌሶን 2፡1-7) 
9. መንፈሳዊ ሥራችሁን ሳታቋርጡ ሥሩ (ኤፌሶን 3፡1-21) 
10. የክርስቶስ ፍቅር በእያንዳንዱ ቅዱስ ሰው ልብ ውስጥ አለ (ኤፌሶን 3፡14-21) 
11. የእምነት ሕይወታችሁን በአንድ እምነትና ለአንድ ዓላማ ኑሩ (ኤፌሶን 4፡1-6
12. የእግዚአብሄርን ጸጋ ለብሰናል (ኤፌሶን 4፡1-16) 
13. የወንጌልን አገልግሎት መደገፋችን ለእኛ ምንኛ በረከት ነው! (ኤፌሶን 5፡1-17) 
14. በእግዚአብሄርና በእርሱ ቤተክርስቲያን መካከል ያለው ዝምድና (ኤፌሶን 5፡22-23) 
15. ጌታን ማገልገል በመንፈስ ቅዱስ የመሞላት መንገድ ነው (ኤፌሶን 5፡18-21) 
16. ክርስቶስን እንደምታገለግሉ አንዳችሁ ሌላውን አገልግሉ (ኤፌሶን 6፡1-9) 
 
ዛሬ እግዚአብሄር የራሱን ቤተክርስቲያን በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል በሚያምኑ አማኞች እምነት ላይ መስርቷል፡፡ የእግዚአብሄር ቤተክርስቲያን በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል በማመን የዳኑ ሰዎች ስብስብ ናት፡፡ ስለዚህ ልቦቻችሁ አሁን በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ላይ እምነት ካለው ያን ጊዜ እውነተኛ የእምነት ሕይወት መኖር ትችላላችሁ፡፡ እንዲህ ያለ የእምነት ሕይወት ሊገኝ የሚችለው በእግዚአብሄር ቤተክርስቲያን ውስጥ ብቻ ነው፡፡ ከዚህ በተጨማሪም በጌታ መንግስት ውስጥ ለዘላለም እንድንኖር የሚያበቃን ይህ እምነት ብቻ ነው፡፡ በዚህ እምነት አማካይነት ከእግዚአብሄር አብ፤ ከኢየሱስ ክርስቶስና ከመንፈስ ቅዱስ የደህንነትን ፍቅርና የሰማይን መንፈሳዊ በረከቶች ሁሉ መቀበል አለብን፡፡
مزید
The New Life Mission

ہمارے سروے میں حصہ ڈالیں

آپ کو ہمارے بارے میں کیسے معلوم ہوا؟