Search

مفتایبُکساورمفتآڈیوبُکس

متّی کی انجیل

امہاری 29

በማቴዎስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅲ) - ክርስቲያኖችን ፍጹማን የሚያደርጋቸው ወንጌል የትኛው ነው?

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928238149 | صفحات 346

ڈاؤن لوڈ کریں مفت ای بکس اور آڈیو بکس

اپنی پسندیدہ فائل فارمیٹ منتخب کریں اور اپنے موبائل ڈیوائس، پی سی یا ٹیبلٹ پر محفوظ طریقے سے ڈاؤن لوڈ کریں تاکہ آپ کہیں بھی، کبھی بھی خطبات کا مجموعہ پڑھ اور سن سکیں۔ تمام ای بکس اور آڈیو بکس بالکل مفت ہیں۔

🔻آپ نیچے دیئے گئے پلیئر کے ذریعے آڈیو بک سن سکتے ہیں۔
پرنٹڈ کتاب کے مالک بنیں
ایمیزون پر پرنٹڈ کتاب خریدیں
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 

ምዕራፍ 14
1. የመንፈሳዊ ካህናት ከንፈሮች የእውነትን ዕውቀት ሊጠብቁ ይገባል (ማቴዎስ 14፡1-12) 
2. ኢየሱስ የአምስቱን እንጀራና የሁለቱን ዓሣ ተዓምር ለምን ፈጸመ? (ማቴዎስ 14፡13-33) 

ምዕራፍ 15
1. እግዚአብሄር የተትረፈረፉ በረከቶችን ሰጥቶናል (ማቴዎስ 15፡32-39) 

ምዕራፍ 16
1. አስቀድመን የእግዚአብሄርን ሥራ ማሰብ አለብን (ማቴዎስ 16፡21-25) 
2. ራስን የመካድ እምነት (ማቴዎስ 16፡21-27) 
3. ጴጥሮስ ለኢየሱስ ያለው ፍቅር (ማቴዎስ 16፡21-27) 
4. እኔን መከተል የሚወድ ቢኖር ራሱን ይካድ! (ማቴዎስ 16፡21-28) 
5. ራሳችሁን ክዳችሁ ጌታን ተከተሉ (ማቴዎስ 16፡24-27) 
6. ከሐጢያት የሚያድነን እምነት ብቻ ነው (ማቴዎስ 16፡24-27) 

ምዕራፍ 17
1. መንፈስ ቅዱስን እንዴት እንደምትቀበሉ (ማቴዎስ 17፡1-13) 
2. በጽድቅ መንገድ የመጣው አጥማቂው ዮሐንስ (ማቴዎስ 17፡1-13) 

ምዕራፍ 18
1. እምነታቸው የትንሽ ልጅ እምነት የሆኑ ሰዎች (ማቴዎስ 18፡1-4) 

ምዕራፍ 19
1. በመልካም የስጋ ምግባሮቻቸው የበለጠጉ ሰዎች ሰማይ ሊገቡ አይችሉም (ማቴዎስ 19፡16-30) 

ምዕራፍ 20
1. ለውሃውና ለመንፈሱ ወንጌል ኑሩ (ማቴዎስ 20፡20-28) 
 
እኛ እያሰራጨነው ባለነው የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል በማመን ዳግም የተወለዱ በርካታ አዳዲስ ክርስቲያኖች በመላው አለም አሉ፡፡ እኛ በእርግጥም ለእነርሱ የሕይወት እንጀራን ልንመግብ እንናፍቃለን፡፡ ነገር ግን ከእኛ በጣም ርቀው ያሉ በመሆናቸው በእውነተኛው ወንጌል ከእነርሱ ጋር ሕብረት ማድረግ አስቸጋሪ ነው፡፡
ስለዚህ የእነዚህን የነገስታት ንጉስ የሆነው የኢየሱስ ክርስቶስ ሕዝቦች መንፈሳዊ ፍላጎቶች ለማሟላት ደራሲው በኢየሡስ ክርስቶስ ቃል በማመን የሐጢያቶቻቸውን ስርየት የተቀበሉ ሰዎች እምነታቸውን ለመከላከልና መንፈሳዊ ሕይወታቸውን ለመደገፍ ንጹሕ የሆነውን የእርሱን ቃል መመገብ እንዳለባቸው ይናገራል፡፡ በእነዚህ መጽሐፎች ውስጥ ያሉት ስብከቶች መንፈሳዊ ዕድገታቸውን ለማነጽ ሲባል ዳግም የተወለዱትን የሚመግቡ ትኩስ የሕይወት እንጀራ ሆነው ተዘጋጅተዋል፡፡
እግዚአብሄር በቤተክርስቲያኑና በአገልጋዮቹ አማካይነት ይህንን የሕይወት እንጀራ በማቅረብ ይቀጥላል፡፡ የእግዚአብሄር በረከቶች ከውሃውና ከመንፈሱ ወንጌል ዳግም በተወለዱና ከእኛም ጋር በኢየሱስ ክርስቶስ እውነተኛ መንፈሳዊ ሕብረት እንዲኖራቸው ከሚሹ ሰዎች ሁሉ ጋር ይሁኑ፡፡
مزید
The New Life Mission

ہمارے سروے میں حصہ ڈالیں

آپ کو ہمارے بارے میں کیسے معلوم ہوا؟