Search

مُفت چھپی ہوئی کتابیں،
برقی کتابیں اور آڈیو کتابیں

پیدائش

امہاری 51

በዘፍጥረት ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅳ) - አሁን ውጥንቅጥ፤ ባዶነት ወይም ጨለማ የለም (Ⅱ)

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928239436 | صفحات 330

ڈاؤن لوڈ کریں مفت ای بکس اور آڈیو بکس

اپنی پسندیدہ فائل فارمیٹ منتخب کریں اور اپنے موبائل ڈیوائس، پی سی یا ٹیبلٹ پر محفوظ طریقے سے ڈاؤن لوڈ کریں تاکہ آپ کہیں بھی، کبھی بھی خطبات کا مجموعہ پڑھ اور سن سکیں۔ تمام ای بکس اور آڈیو بکس بالکل مفت ہیں۔

🔻آپ نیچے دیئے گئے پلیئر کے ذریعے آڈیو بک سن سکتے ہیں۔
پرنٹڈ کتاب کے مالک بنیں
ایمیزون پر پرنٹڈ کتاب خریدیں
የማውጫ ሰሌዳ
 
መቅድም
1. ጌታ ጨለማውን ወደ ብርሃን ለውጦታል (ዘፍጥረት 1:1-5) 
2. በእግዚአብሄር ስራ ማመን አለብን (ዘፍጥረት 2:1-3) 
3. ብያኔያችን ነው ትክክል ወይስ እውነት ነው ትክክል; (ዘፍጥረት 2:1-25) 
4. ጉሙ የስጋን ፍላጎቶች የሚሻ ክፉ አስተሳሰብ ነው (ዘፍጥረት 2:4-6) 
5. እግዚአብሄር የመሰረታት ቤተክርስቲያን (ዘፍጥረት 2:18-25) 
6. ‹‹ሰው ብቻውን ይሆን ዘንድ መልካም አይደለም›› (ዘፍጥረት 2:18-25) 
7. ከሐይማኖታዊ እምነት በመሸሽ እውነተኛ ደህንነትን መቀበል አለብን (ዘፍጥረት 3:1-10) 
8. የደህንነት ምልክት የኢየሱስ ጥምቀት ነው (ዘፍጥረት 3:1-24)
9. ሰማይ መግባት የሚቻለው በእግዚአብሄር ጽድቅ በማመን ብቻ ነው (ዘፍጥረት 3:1-24) 
10. ሉአላዊ በሆነው አምላክ ላይ የሚነሱ ሰዎች በእርግጠኝነት ወደ ሲዖል ይጣላሉ (ዘፍጥረት 3:1-24) 
11. እውነተኛውን የሐጢያቶች ስርየት ለመቀበል በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ማመን አለባችሁ (ዘፍጥረት 3:1-24) 
12. እውነተኛ የሐጢያቶች ስርየት ይህን የሚመስል ነገር ነውን; (ዘፍጥረት 3:1-24) 
 
ሐይል የሌለን ብንሆንም የእግዚአብሄር ቃል ሐይል ስላለው ቃሉ ምድር ላይ ሲወድቅ ያለ ችግር ፍሬ ያፈራል፡፡ በተጨማሪም የእግዚአብሄር ቃል ሕያው ስለሆነ ዛሬም፤ ነገም፤ ለዘላለምም የማይለወጥ መሆኑን ራሳችን ማየት እንችላለን፡፡ የእግዚአብሄር ቃል እንደ ሰው ቃሎች ስላይደለ ፈጽሞ አይለወጥም፡፡ ሁሌም የታመነ ነው፡፡ እግዚአብሄር ሲናገር በቃሎቹ መሰረት በትክክል ይፈጸማል፡፡ የእግዚአብሄር ቃል ስልጣን ስላለው እግዚአብሄር ‹‹ብርሃን ይሁን›› ሲል ብርሃን ሆነ፡፡ ‹‹ታላላቅ ብርሃናትና ታናናሽ ብርሃናት ይሁኑ›› ሲል ባዘዘው መሰረት ተፈጸመ፡፡
مزید
The New Life Mission

ہمارے سروے میں حصہ ڈالیں

آپ کو ہمارے بارے میں کیسے معلوم ہوا؟