Search

مسیحی عقیدے پر عمومی سوالات

مضمنون نمبر۱ : پانی اور روح سے نئے سرے سے پیدا ہونا

1-12. በብሉይ ኪዳን ለዘወትር ሐጢያቶች የሚቀርበው መሰዋዕት ምን ነበር? 

አንድ ቀን ለሚሰራ ሐጢያት የሚቀርብ የስርየት መስዋዕት አለ፡፡ ለአንድ ቀን ሐጢያት ስርየትን ለማግኘት አንድ ሰው ወደ መገናኛው ድንኳን ጠቦት፣ በግ፣ ወይፈን ወይም ዋኖስ ማምጣትና ሐጢያቶቹን ወደ መስዋዕቱ ለማስተላለፍ እጆቹን በመስዋዕቱ ላይ መጫን ነበረበት፡፡ በእግዚአብሄር ሕግ ውስጥ በአንድ ቀን ለሚሰሩ ሐጢያቶች የሚቀርበው የስርየት መስዋዕት ይህ ነበር፡፡ (ዘሌዋውያን 3፡1-11)