Search

مفتایبُکساورمفتآڈیوبُکس

متّی کی انجیل

امہاری 31

በማቴዎስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅴ) - የውሃውንና የመንፈሱን ወንጌል የሚያምኑ አማኞች እንዲህ አሉ

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928238156 | صفحات 315

ڈاؤن لوڈ کریں مفت ای بکس اور آڈیو بکس

اپنی پسندیدہ فائل فارمیٹ منتخب کریں اور اپنے موبائل ڈیوائس، پی سی یا ٹیبلٹ پر محفوظ طریقے سے ڈاؤن لوڈ کریں تاکہ آپ کہیں بھی، کبھی بھی خطبات کا مجموعہ پڑھ اور سن سکیں۔ تمام ای بکس اور آڈیو بکس بالکل مفت ہیں۔

🔻آپ نیچے دیئے گئے پلیئر کے ذریعے آڈیو بک سن سکتے ہیں۔
پرنٹڈ کتاب کے مالک بنیں
ایمیزون پر پرنٹڈ کتاب خریدیں
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 

ምዕራፍ 24
1. ለጌታ ዳግመኛ ምጽዓት ተዘጋጁ (ማቴዎስ 24፡7-31) 
2. በመጨረሻው ዘመን ራስ ወዳድነታችሁን ጣሉና እምነታችሁን ጠብቁ (ማቴዎስ 24፡9-14) 
3. የመከራውን መምጣት ተቀበላችሁ ለእምነታችሁ ዘብ ቁሙ (ማቴዎስ 24፡29-31) 
4. ከመከራው በኋላምን ይከሰታል? (ማቴዎስ 24፡29-3) 
5. እግዚአብሄር በሰጣችሁ መክሊቶች ጌታን አገልግሉ (ማቴዎስ 24፡32-44) 
6. ስለ መጨረሻዎቹ ቀኖች እምነት ይኑረን (ማቴዎስ 24፡32-51) 
7. ልክ እንደ ልባሙ (ማቴዎስ 24፡32-51) 
8. ከዓለም ነገሮች ይልቅ ጌታን አብዝታችሁ ውደዱ (ማቴዎስ 24፡32-51) 
9. የነቃችሁ ሁኑ፤ ለፍርድም ተዘጋጁ (ማቴዎስ 24፡37-43) 
10. ዘመኑን ለይተን የምናውቅ ጠቢባን እንሁን (ማቴዎስ 24፡37-51) 

ምዕራፍ 25
1. ሞኝ ክርስቲያኖችና ልባም ክርስቲያኖች (ማቴዎስ 25፡1-12) 
2. ልባችሁን በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ላይ አኑሩ (ማቴዎስ 25፡1-13) 
3. የጌታን ሥራ ሥሩ (ማቴዎስ 25፡14-30) 
4. ወንጌልን በምንችለው መጠን ማስፋፋት አለብን (ማቴዎስ 25፡14-30) 
 
እኛ እያሰራጨነው ባለነው የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል በማመን ዳግም የተወለዱ በርካታ አዳዲስ ክርስቲያኖች በመላው አለም አሉ፡፡ እኛ በእርግጥም ለእነርሱ የሕይወት እንጀራን ልንመግብ እንናፍቃለን፡፡ ነገር ግን ከእኛ በጣም ርቀው ያሉ በመሆናቸው በእውነተኛው ወንጌል ከእነርሱ ጋር ሕብረት ማድረግ አስቸጋሪ ነው፡፡
ስለዚህ የእነዚህን የነገስታት ንጉስ የሆነው የኢየሱስ ክርስቶስ ሕዝቦች መንፈሳዊ ፍላጎቶች ለማሟላት ደራሲው በኢየሡስ ክርስቶስ ቃል በማመን የሐጢያቶቻቸውን ስርየት የተቀበሉ ሰዎች እምነታቸውን ለመከላከልና መንፈሳዊ ሕይወታቸውን ለመደገፍ ንጹሕ የሆነውን የእርሱን ቃል መመገብ እንዳለባቸው ይናገራል፡፡ በእነዚህ መጽሐፎች ውስጥ ያሉት ስብከቶች መንፈሳዊ ዕድገታቸውን ለማነጽ ሲባል ዳግም የተወለዱትን የሚመግቡ ትኩስ የሕይወት እንጀራ ሆነው ተዘጋጅተዋል፡፡
እግዚአብሄር በቤተክርስቲያኑና በአገልጋዮቹ አማካይነት ይህንን የሕይወት እንጀራ በማቅረብ ይቀጥላል፡፡ የእግዚአብሄር በረከቶች ከውሃውና ከመንፈሱ ወንጌል ዳግም በተወለዱና ከእኛም ጋር በኢየሱስ ክርስቶስ እውነተኛ መንፈሳዊ ሕብረት እንዲኖራቸው ከሚሹ ሰዎች ሁሉ ጋር ይሁኑ፡፡
مزید
The New Life Mission

ہمارے سروے میں حصہ ڈالیں

آپ کو ہمارے بارے میں کیسے معلوم ہوا؟