Search

ነጻ ኢ-መጽሐፍ እና የድምጽ መጽሐፍት

የማርቆስ ወንጌል፤

አማርኛ 42

በማርቆስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች ( II ) - ከዚህ ከተበላሸው አለም በላይ ወዳለው ሰማይ

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928241484 | ገጾች፤ 258

ኢ-መጽሐፍት እና የድምጽ መጽሐፍትን በነጻ ያውርዱ

የሚፈልጉትን የፋይል ቅርጸት ይምረጡ እና በሞባይል መሳリያዎ፣ ኮምፒውተር ወይም ታብሌት ላይ በደህንነት በማውረድ በማንኛውም ጊዜ እና ቦታ የስብከት ስብስቦችን ያንብቡ እና ያዳምጡ። ሁሉም ኢ-መጽሐፍት እና የድምጽ መጽሐፍት ሙሉ በሙሉ ነጻ ናቸው።

የድምጽ መጽሐፍትን ከዚህ በታች ባለው ማጫወቻ በኩል ማዳመጥ ይችላሉ። 🔻
የታተመ መጽሐፍ ይኑርዎት
በአማዞን ላይ የታተመ መጽሐፍ ይግዙ
የማውጫ ሰሌዳ
 
መቅድም 
1. እውነተኛ ማንነታችሁን ተመልከቱና በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል እመኑ (ማርቆስ 7፡1-23) 
2. ቃሉን ተቀበሉና የእግዚአብሄርን ምህረት ፈልጉ (ማርቆስ 7፡1-23) 
3. ሰብዓዊ ተፈጥሮዋችሁን አምናችሁ ተቀበሉ (ማርቆስ 7፡14-23)  
4. መሰረታዊውን ሐጢያተኛ ተፈጥሮዋችሁን አምናችሁ ተቀበሉና የእግዚአብሄርን የደህንነት ጸጋ ለምኑ (ማርቆስ 7፡18-37) 
5. የተራቡ ነፍሳቶችን የሚያድነው የእግዚአብሄር ሥራ (ማርቆስ 8፡1-10) 
6. ዳግመኛ እንድትወለዱ የሚያስችላችሁ እምነት (ማርቆስ 8፡22-26) 
7. የክርስቲያን ሕይወት ራስን መሥዋዕት ማድረግ ነው (ማርቆስ 8፡27-38) 
8. እውነተኛውን እምነት ለእግዚአብሄር እንመስከር (ማርቆስ 8፡27-38) 
9. በችግሮች መካከል ጠንካሮች ሁኑ! (ማርቆስ 8፡33-35) 
10. ሙሴ የሕግ ምሳሌ፣ ኢየሱስ ጸጋንና እውነትን ተመልቶ ሥጋ የለበሰ፣ አጥማቂው ዮሐንስም አስታራቂ ነው (ማርቆስ 9፡1-13) 
11. በልቦቻቸው ባለጠጋ የሆኑ ሰዎች ምን ይገጥማቸዋል? (ማርቆስ 10፡17-27) 
12. ከስደት ጋር የሚገኝ መቶ ዕጥፍ በረከት (ማርቆስ 10፡23-31) 
13. መንፈሳዊው ምኞትና ስጋዊው ምኞት (ማርቆስ 10፡35-52) 
14. የዕውሩ ለማኝ የበርጤሜዎስ እምነት (ማርቆስ 10፡46-52) 
15. ለጌታ ታስፈልጉታላችሁ (ማርቆስ 11፡1-10) 
 
የማርቆስ ወንጌል ኢየሱስ ክርስቶስ የእግዚአብሄር ልጅና ራሱም አምላክ እንደሆነ ይመሰክራል፡፡ እርሱ አዳኛችን እንደሆነም ይመሰክራል፡፡ ስለዚህ የማርቆስ ወንጌል ጸሐፊ እርሱ አምላክና አዳኛችን እንደሆነ በመመስከር ኢየሱስን በሐይል ይመሰክረዋል፡፡ እኔም በተቻለ መጠን በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ላይ ተመርኩዤ በማርቆስ ወንጌል ውስጥ የተገለጠውን ይህንን ኢየሱስ ክርስቶስን ልመሰክር የምወደው ለዚህ ነው፡፡ የክርስትና አስኳል እውነት የሚገኘው በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ውስጥ እንደሆነ ግልጽ ነው፡፡ ኢየሱስ ኒቆዲሞስን ‹‹እውነት እውነት እልሃለሁ ሰው ከውሃና ከመንፈስ ዳግመኛ ካልተወለደ በቀር ወደ እግዚአብሄር መንግስት ሊገባ አይችልም›› አለው፡፡ (ዮሐንስ 3፡5)
ተጨማሪ
The New Life Mission

በዳሰሳ ጥናታችን ይሳተፉ

ስለእኛ እንዴት ሰሙ?