Search

በነጻ የሚታደሉ የታተሙ መጽሐፎች፣
ኢመጽሐፎችና የኦዲዮ መጽሐፎች፤

የመገናኛው ድንኳን፤

አማርኛ 35

የመገናኛው ድንኳን (Ⅲ): የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል ተምሳሌት

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928200313 | ገጾች፤ 381

ኢ-መጽሐፍት እና የድምጽ መጽሐፍትን በነጻ ያውርዱ

የሚፈልጉትን የፋይል ቅርጸት ይምረጡ እና በሞባይል መሳリያዎ፣ ኮምፒውተር ወይም ታብሌት ላይ በደህንነት በማውረድ በማንኛውም ጊዜ እና ቦታ የስብከት ስብስቦችን ያንብቡ እና ያዳምጡ። ሁሉም ኢ-መጽሐፍት እና የድምጽ መጽሐፍት ሙሉ በሙሉ ነጻ ናቸው።

የድምጽ መጽሐፍትን ከዚህ በታች ባለው ማጫወቻ በኩል ማዳመጥ ይችላሉ። 🔻
የታተመ መጽሐፍ ይኑርዎት
በአማዞን ላይ የታተመ መጽሐፍ ይግዙ
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 
1. በመገናኛው ድንኳን ውስጥ የተገለጠው የሐጢያተኞች ደህንነት (ዘጸዓት 27፡9-21) 
2. የመገናኛው ድንኳን አደባባይ ምሰሶዎች (ዘጸዓት 27፡9-21) 
3. ከግራር እንጨት ተሠርቶ በናስ የተለበጠው የሚቃጠለው መሥዋዕት መሠውያ (ዘጸዓት 38፡1-7) 
4. የዕጣኑ መሠውያ እግዚአብሄር ጸጋውን የሚለግስበት ስፍራ ነው (ዘጸዓት 30፡1-10) 
5. ለመገናኛው ድንኳን ጥቅም ላይ የዋሉት የብር እግሮች መንፈሳዊ ትርጉም (ዘጸዓት 26፡15-30) 
6. የስርየት መክደኛው (ዘጸዓት 25፡10-22) 
7. የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል ጌጠኛ ጉብጉቦች (ዘጸዓት 25፡31-40) 
8. በሊቀ ካህኑ ልብሰ ተክህኖዎች ውስጥ የተደበቁት መንፈሳዊ ትርጉሞች (ዘጸዓት 28፡1-43) 
9. ቅድስና ለእግዚአብሄር (ዘጸዓት 28፡36-43) 
10. የፍርዱ የደረት ኪስ (ዘጸዓት 28፡15-30) 
11. ሊቀ ካህኑን የሚክነው የሐጢያት ቁርባን (ዘጸዓት 29፡1-14) 
12. ለስርየት ቀን የሚሆኑትን መሥዋዕቶች ያቀረበው ሊቀ ካህን (ዘሌዋውያን 16፡1-34) 
13. የሊቀ ካህኑን ልብሰ ተክህኖ ለመሥራት ጥቅም ላይ የዋሉት ጥሬ ዕቃዎች (ዘጸዓት 28፡1-14) 
 
ሁሉም ክርስቲያኖች በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ላይ ጸንተው መቆም አለባቸው፡፡ ያን ጊዜ በብሉይ ኪዳን ውስጥ በተጻፈው የመገናኛው ድንኳን ስርአት ውስጥ በተገለጡት መገለጦች አማካይነት የውሃውንና የመንፈሱን ወንጌል ያሰተውላሉ፡፤ በእምነትም የሐጢያቶቻቸውን ስርየት ለመቀበላቸው እርግጠኞች ይሆናሉ፡፡ እስከ አሁን ድረስ ይህ እምነት ከሌላችሁ በተቻለ ፍጥነት ልታገኙት መጣጣር አለባችሁ፡፡
መንፈስ ቅዱስ በልባችሁ ውስጥ እንዲኖር ከፈለጋችሁ የሐጢያቶቻችሁን ስርየት መቀበል አለባችሁ፡፡ ያንን ለማድረግም እምነታችሁን ጌታ በፈጸመው የእግዚአብሄር ጸድቅ ላይ ማኖር ያስፈልጋችኋል፡፡ መንፈስ ቅዱስ በልባችሁ ውስጥ ማደር የሚችልበት ብቸኛው መንገድ ይህ ነው፡፡
ተጨማሪ
በነጻ የሚታደል የታተመ መጽሐፍ፤
ይህንን የታተመ መጽሐፍ ጋሪው ላይ ጨምር፤

ከዚህ ርዕሰ ጋር የተዛመዱ መጽሐፎች

The New Life Mission

በዳሰሳ ጥናታችን ይሳተፉ

ስለእኛ እንዴት ሰሙ?