Search

ነጻ ኢ-መጽሐፍ እና የድምጽ መጽሐፍት

የሉቃስ ወንጌል፤

አማርኛ 47

በሉቃስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅳ) - በሕይወታችሁ ውስጥ የጌታን ፈቃድ ለይታችሁ እወቁ

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928230150 | ገጾች፤ 315

ኢ-መጽሐፍት እና የድምጽ መጽሐፍትን በነጻ ያውርዱ

የሚፈልጉትን የፋይል ቅርጸት ይምረጡ እና በሞባይል መሳリያዎ፣ ኮምፒውተር ወይም ታብሌት ላይ በደህንነት በማውረድ በማንኛውም ጊዜ እና ቦታ የስብከት ስብስቦችን ያንብቡ እና ያዳምጡ። ሁሉም ኢ-መጽሐፍት እና የድምጽ መጽሐፍት ሙሉ በሙሉ ነጻ ናቸው።

የድምጽ መጽሐፍትን ከዚህ በታች ባለው ማጫወቻ በኩል ማዳመጥ ይችላሉ። 🔻
የታተመ መጽሐፍ ይኑርዎት
በአማዞን ላይ የታተመ መጽሐፍ ይግዙ
የማውጫ ሰሌዳ
 
መቅድም 
1. በጌታ ፈቃድ መሠረት ያለ ማቋረጥ እሹ (ሉቃስ 11:1-13) 
2. ለምኑ፣ ፈልጉ፣ አንኳኳ (ሉቃስ 11:9-13) 
3. እናንተ መንፈሳዊ ፈሪሳውያን ወዮላችሁ! (ሉቃስ 11:43-54) 
4. በፈሪሳውያን እርሾ ሳይሆን በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል እመኑ (ሉቃስ 12:1-12) 
5. የእግዚአብሄርን መመሪያ ተቀበሉ (ሉቃስ 12:1-10) 
6. በልባቸው ባለጠጋ የሆኑም እንኳን በእርግጠኝነት በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ማመን አለባቸው (ሉቃስ 12:13-21) 
7. ተጠንቀቁ ከመጎምጀትም ተጠበቁ (ሉቃስ 12:13-21) 
8. ልባችሁን በመንፈሳዊ ነገሮች ላይ አኑሩና በእምነት ሥሩ (ሉቃስ 12:13-34) 
9. ጥረቶቻችሁን በመንፈሳዊ ሥራ ላይ አኑሩ (ሉቃስ 12:25-34) 
10. ለጌታ መመለስ የሚያዘጋጅ እምነት (ሉቃስ 12:35-40) 
11. መንፈሳዊውን ጦርነት እንዋጋ (ሉቃስ 12:49-53) 
12. የእግዚአብሄርን ሕግ በትክክል ማስተዋል አለብን (ሉቃስ 12:54-59) 
 
የአለምን ታሪክ በሙሉ ያንቀሳቀሰው ኢየሱስ ክርስቶስ ነው፡፡ ጌታችን ሰዎችን ሁሉ ከአለም ሐጢያቶች ለማዳን ወደዚህ ምድር መጣ፡፡ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ለምናምነውም የአዲስ ሕይወት እንጀራ ሆነ፡፡ ጌታችን እናንተንና እኔን ፈልጎ የመጣው በሐጢያቶቻችን ለሲዖል ታጭተን ለነበርነው ለእኛ ይህንን አዲስ ሕይወት ለመስጠት ነበር፡፡
ተጨማሪ
The New Life Mission

በዳሰሳ ጥናታችን ይሳተፉ

ስለእኛ እንዴት ሰሙ?